Friday, 8 July 2016

አርቲስት ማዲንጎ መልካም ጅምር ነውና እናመሰግናለን ********************************

የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋርም ይሁን አባላት ጋር መታየት የሰቀቀን ምንጭና የስጋት መንሰኤ በሆነባት በሃገራችን ኢትዮጵያ እስካሁን አርቲስቶች ከህዝብ ልጆች /ፖለቲከኞች/ጋር ያላችው የእለት ተእለት ማህበራዊ ትስስርና ቀረቤታ ምን አልባትም ከሰው እይታ አልያም ከካሜራ ውጭ ካልሆነ በቀር የተለመደ ክስተት አይደልም።ዛሬ ግን ይህን አመለካከት የሰበረ ክስተት ስመለከት የነገ ተስፋ በውስጤ አጫረ ። ሀብታሙ የህዝብ ልጅ ነው ።አርቲስቶቻችንም ከዚህ ህዝብ ውጪ ሌላ ህዝብ የላቸውምና ቢያንስ በማህበራዊ ግንኙነቶች ላይ የነቃ ተሳትፎዋችሁ ከፍርሃት በጸዳ ሁኔታ ቢቀጥል ? አርቲስት ማዲንጎን ያሳየህን መልካም ጅምር ነውና እናመሰግናለን።

No comments:

Post a Comment