"እኛ ኢትዮጵያውያን ፍትህን ፍለጋ ተሰማርተናል!"
#ስለ-ፍትህ እንዘምራለን!
#ስለ-ፍትህ እንጮሀለን!
#ስለ-ፍትh እንጣራለን !
#ስለ-ፍትህ አንታገላለን!
#ስለ-ፍትህም ማንኛውንም መሰዋዕትነት እንከፍላለን!
#ፍትህ~ፍትህ~የፍትህ
"አርበኞች ግንቦት 7:የአንድነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የዜጎችና የአገር ውርደት ይብቃ! በተባበረ ክንድ ህወሓት ይወገድ፤ በምትኩም ፍትህ፣ ነፃነት፣ ዲሞክራሲና እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመመሥረት መሠረት እንጣል፤ ይህንን ታላቅ ኃላፊነት ለመወጣት በኅብረት እንነሳ ይላል።
No comments:
Post a Comment