(ዘ-ሐበሻ) ሰመጉ ባወጣው 141ኛው ልዩ መግለጫው መሰረት ከወልቃይት ሕዝብ የአማራ ብሄርተኝነት የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው በተለያየ ጊዜያትና ቦታዎች በህገ-ወጥ ግድያ 34 ሰዎች መገደላቸውን በስም ዝርዝር አስታወቀ:: 93 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም ያለው የሰብ አዊ መብቶች ጉባኤ መግለጫ 3 ሰዎች ድብደባና ማሰቃየት ደርሶባቸዋል፤ 17 ሰዎች በህገ ወጥ ታስረዋል፤ 11 ሰዎች መሬታቸውንና ንብረታቸውን ተነጥቀዋል፤ 80 ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል ብሏል:: ሙሉ መግለጫውን ከታች ይመልከቱ:-
No comments:
Post a Comment