በምእራብ ጎጃም ዞን በደጋ ዳሞት ወረዳ በፈረስ ቤት ከተማ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና መቋረጥ ተከትሎ ተቃውሞ ያሰሙ ተማሪዎች እስካሁን ድረስ እንደ ታሰሩ ይገኛሉ።ተማሪዎቹ ያለምንም የፍርድ ቤት ትእዛዝ በፖሊስ ጣቢያ ታጉረው እዳያጠኑና ለሚቀጥለው ፈተና እዳይዘጋጁ እየተደረጉ ነው ሲሉ ያካባቢው ነዋሪዎች መረጃውን ዛሬ ጥዋት አድርሰውኛል።ጭቆናዉ በዛ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ስላለው የሕዝብ ፍጅት እና ሰቆቃ ስሚ ያጣ ትውልድ
No comments:
Post a Comment