Monday, 29 February 2016

በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ላይ ወያኔያዊ የክተት ዘመቻ (ነፃነት ዘለቀ) በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ላይ ወያኔያዊ የክተት ዘመቻ (ነፃነት ዘለቀ)

ነፃነት ዘለቀ – አዲስ አበባ
በሁሉም የሀገራችን ግዛቶች ውስጥ በወያኔ ቅልብ ጦር የጭካኔ እርምጃ ሕይወታቸውን ያጡና አሁንም ድረስ እያጡ ያሉ ወገኖቻችን ነፍሳቸውን ፈጣሪ ተቀብሎ ከፃድቃን አጠገብ እንዲያስቀምጥልን መልካም ፈቃዱ ይሁንልን፤ በየማጎሪያ ቤቶች የሚገኙ ወገኖቻችንንም ጽናቱን ይስጥልን፡፡ የመከራችንን ደብዳቤም እንዲቀድልን ሁላችን ተግተን እንጸልይ፡፡ በዘር፣ በጎሣና በሃይማኖት  ሳንከፋፈል በአንድ ላይ ጸንተን ከቆምን የወያኔ ዕድሜ ከአንድ ደቂቃም ያጠረ ነው፡፡ ነገር ግን አንድ እንዳንሆን ወያኔ የሚጥልብን ደንቃራ ቀስፎ ስለያዘን ይህን ሁኔታ በእስካሁኑ አካሄድ መቀየር አልቻልንም፡፡ ስለዚህ በመከባበር መደማመጥ እንደሚኖርብን እንረዳ፡፡ መጪው ጊዜ ብዙ ደም የማይፈስበትና በተቻለ መጠን በትንሽ መስዋዕትነት ታላቅ ሀገራዊ የነፃነት ድል የምንቀዳጅበት የትግል ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ፡፡  
በቅድሚያ እንደምን ሰነበታችሁ፡፡ እኔ መሰንበት ከተባለ ደህና ሰንብቻለሁ፡፡ የሀገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ከምንጊዜውም በላይ እየተንተከተከ ያለ ይመስላል፡፡ እነወያኔዎችም ሰይጣን ይሁን እግዚአብሔር የፈቀደላቸውን ሀገርንና ሕዝብን እንደእባብ የመቀጥቀጥ ሥራ አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ ዛሬ ደግሞ በአዲስ አበባ ታክሲዎች ሥራ አቁመው ሠራተኛውና ጥቃቅኑ ነጋዴ ከማለዳው ጀምሮ እየተቸገረ ነው፤ በእግሩም እየኳተነ ይታያል፡፡ የደኅንነትና የትግሬዎች ታክሲዎች ግን እየሠሩ እንደሆነ በግልጽ ይታያል፡፡ ከሕንጻውና ከንግዱ በተጓዳኝ አብዛኛው የትራንስፖርት መስክ በትግሬዎች በመያዙ ይህ ዐድማ ብዙም ፋይዳ ያለው አይመስልም፡፡ እነሱ ያልያዙትና ያልተቆጣጠሩት ነገር የለም – ዕድሩም፣ ዕቁቡም፣ ሰንበቴውም፣ መረዳጃ ማኅበሩም፣ ምኑም ምናምኑም በነሱው ቁጥጥር ሥር ነው – የጽዳትና ጥበቃ ኃላፊውንና የቆሻሻ ገንዳ ጠባቂውን ሣይቀር ብትመለከት ከአሥር ዘጠኙ ትግሬ ነው፡፡ አሥርን ካነሳሁ አይቀር ከአሥር ሕንፃ ዘጠኙ፣ ከአሥር ሠርግ ዘጠኙ፣ ከአሥር አውቶሞቢሎች ዘጠኙ፣ ከአሥር ሱቆች ዘጠኙ፣ ከአሥር ሱፐርማርኬቶች ዘጠኙ፣ ከአሥር ኢንቬስተሮች ዘጠኙ፣ ከአሥር ኮንዶሚኒዮሞች ዘጠኙ፣ ከአሥር የመንግሥትና የመያድ ባለሥልጣናት ዘጠኙ፣ ከአሥር … ዘጠኙ ሀብት ንብረቱ የወያኔ ትግሬዎች ሀብትና ንብረት ነው – ሰዎቹም እነሱው ናቸው፡፡ በመያድ ለመቀጠር ትግሬ መሆን አለብህ፤ በመንግሥት ለመቀጠር ትግሬ መሆን አለብህ፡፡ በደርግ ዘመን “ምርጥ ምርጡ ለሕጻናት” የሚል (የውሸት) መፈክር በየግድግዳው ይጻፍ እንደነበር አስታውሳለሁ፤ ዛሬ ደግሞ “ምርጥ ምርጡ ለትግሬ ወያኔ “ የሚል በህቡዕ የሚሠራጭ (የእውነት) መፈክር ሀገር ምድሩን ሞልቶት አለ – ዘይገርም ሻሸመኔ ትብስ ኮፈሌ ማለት አሁን ነበር፡፡ ፡ ኢትዮጵያ ከአሥሩ ዘጠኟ — አይ … ዘጠኝ ብቻ? … ከአሥሩ ዘጠኝ ነጥብ ዘጠኟ የወያny ጥገት ላም ናት፡፡ ሌላው በድርቅ እያለቀ ነው፡፡ ወያኔ እየተንደላቀቀና እየተምነሸነሸ ሌloch በጠኔ እየተንጠራወዙ ናቸው – ዕድል ቀንቷቸው ከተገደሉት ውጪ ማለተይ ነው፡፡ ቧይ! ፈጁን እኮ!
በአዲስ አበባ በረንዳ አዳሪውና እሥር ቤቱን የሞላው ማን ነው? ዐማራውና ሌላው ነው፡፡ … በየዝጉብኝ ዊስኪና ቮድካ ሲጨልጥ፣ ጮማ ሲቆርጥ የሚያመሽና የሚያረው ማን ነው? በየጥሩ ት/ቤቶች የሚማሩ ልጆች የነማን ናቸው? በጫት ገረባ ሰክረው በየበረንዳው እጅብ ብለው የሚውሉና የሚያድሩተ ልጆችስ የነማን ናቸው? አሁን ማን ነው እየኖረ ያለው? ማንስ ነው እያጣጣረ ሞትን በመናፈቅ ላይ የሚገኘው? የሀገሪቱን ሀብትና ንብረት በግል ተቆጣጥረው እየተዘማነኑባት ያሉት ወያኔዎች ብቻ ናቸው፡፡ አዲስ አበባንና ዐይ ዐይን ቦታዎቿን ካለ ገልማጭና ቆንጣጭ የተቆጣጠሩት ትግሬዎች ናቸው – ብልጣብልጥ ወያኔ ትግሬዎች፡፡ ጉራጌ ከማርካቶ ተፈናቅላ ትግሬ ተቆጣጥሮታል፡፡ ሌሎችነን በግብርና በኪራይ ፈነቃቅለው ለስደትና ለራስን ማጥፋት ክፍት የሥራ ቦታ አጋልጠው እነሱ የሁሉም አዛዥ ናዛዥ ሆነዋል – ይህን የሰው ልጅ ቅለት እያየሁ ከምኖር በበኩሌና ማን ከለከለህ እንዳትሉኝ እንጂ ሞቴን ብመርጥ ይሻለኛል፡፡ በወያኔ ትግሬዎች ምክንያት የሰው ልጅ ኅሊናዊና ሰብዓዊ ዕድገት እንዳለ ጥያቄ ውስጥ እንደገባ ይሰማኛል፡፡ “እነዚህ ‹ሰዎች› በርግጥም ሰዎች ይሆኑ እንዴ?” እያልኩ ብዙ ጊዜ እጨነቃለሁ፡፡ በአጥንትና ደም አነፍናፊነታቸው ከእንስሳትም በታች ይወርዳሉ፡፡
እኔም ዛሬ ታክሲ አጥቼ በመኪና ነው ወደመሥሪያ ቤቴ የሄድኩት – ማለቴ በልመና መኪና፡፡
ሲያልቅ አያምር ይባላል፡፡ የኛ ይሁን የነሱ ማለቂያ የደረሰ ይመስላል፡፡ በዚህ መልክ የምንጓዝበት ዘመን ማክተሚያው የተቃረበ ለመሆኑ ብዙ ምልክቶች እየታዩ ነው፡፡ አንድ ቄስና አንድ ሼህ ያንጀት ጓደኛሞች ነበሩ አሉ፡፡ ሼሁ “መምሩዋ ለመሆኑ እስቲ በነቢ ይሁንብዎና ሃቂቃውን ይንገሩኝ – ከእስላምና ከዐማራ(ከክርስቲያን ማለታቸው ነው) ማንኛቸው ይጠድቃሉ?” ብለው ቄሱን ይጠይቃሉ አሉ ዱሮ በደጉ ዘመን፡፡ መምሩም መለሱና “ኧረ በእግዝትነይቱ እንዴት ያለ ጥያቄ ጠየቁኝ ሸኽዬ – መቼስ ከሁለት አንድኛቸው እንታናቸውን ሳይበሉ አይቀሩም!” ብለው መለሱ አሉ፡፡  የዚህን ወግ ጭብጣዊ መልእክት  ወደወያኔ አምጡልኝ፡፡ እንጂ ከጽድቅና ኩነኔ አኳያ ብንነጋገር እኔ በበኩሌ ተቋማዊ መዳን እንደሌለ ወይም ቢያንስ ሊኖር እንደማይገባ ማመን ከጀመርኩ ቆይቻለሁ፡፡ የመዳን መንገድ አንዲት ብቻ ስለመሆንዋ ደግሞ ብዙም አላውቅም፡፡ መዳኛውን አንድዬ ብቻ ያውቃል – “ሁሉም የየራሱን ሲያደንቅ እሰማለሁ፣ የኔም ለኔ ዕንቁ ናት እኮራባታለሁ.…” የምትል የቆየች የንዋይ ደበበ ዘፈን አሁን በጆሮየ ውልብ አለችብኝ – በዚህ አጋጣሚ ነፍስ ይማር ንዋይ ደበበና ኃይሌ ገ/ሥላሤና ሠራዊት ፍቅሬና መስፍን በዙና ሙሉጌታ አሥራተ ካሣና ገነት ዘውዴና … ኦ! የክፉ ቀን ምርጥ ምርጥ ዜጎቻችንን ዘርዝሬ አልጨርሳቸውም – አንድዬ ግን የሚሣነው ነገር የለምና እርሱ ይጨርስልኝ፡፡ ወደገደለው ልሂድ እባካችሁ፡፡ ቀልድና መጠጥ ቤት ያጠፋል፡፡
ሰሞኑን ወደ ትግራይ ሄጄ ነበር – ከምር፡፡ ትግራይ ውስጥ ወንድ ልጀ ያለ አይመስልም፡፡ ሁሉም ተነቅሎ ለማያዳግም አጠቃላይ ክተታዊ የወረራ ዘመቻ ወደተቀረችዋ ኢትዮጵያ የተበገሰ ይመስላል፡፡ በተለይ በገጠር ቤቶች – ብዙዎቹ የድንጋይ ቤቶች – ተንሻፈው ተንጋደውና ፈርሰው ካለሰው ብቻቸውን ይታያሉ፡፡ አንዳንዶች ተዘግተዋል፤ አንዳንዶች ክፉኛ ፈራርሰዋል፡፡ ብዙዎቹ የገጠር ከተሞች የተወረሩ ይመስላሉ፤ የሚገርመው ግን ያን ሁሉ በረሃና የድንጋይ ጫካ እያቆራረጠ በየርሻውና በየፈፋው ብቅ እያለ የሚታይ ንጹሕ የመጠጥ ውኃ ቧምቧ አለ፤ ኦ! ትግራይ ታስቀናለች፤ ልጆቿ ክሰዋታል፡፡ ሥልኩ፣ ውኃው፣ መንገዱ፣ ት/ቤቱ፣… ሁሉም ከሞላ ጎደል ተሟልቶ ይታያል – እንደሚባለው አይደለም፤ በተንጣለለው ገደላማ ኹዳድ እንደዘንዶ ተጋድሞ የሚታየውን ወፍራም የውኃ ቧምቧ ስታዩ “ምነው ይህን መሰል ነገር በጎጃምና በጎንደር ገጠሮች ማየት በቻልኩ?” ሳትሉ አትቀሩም እንደኔ በ“ዐማራነት ልክፍት ከተነደፋችሁ”፤ ወይ ወያኔ ለካንስ ይህን ያህል ቀንድ ማነው ዐይን አውጣዎች ኖረዋል? ችግሩ ግን እነዚያ የገጠር ሥፍራዎች ሰው አይኖርባቸውም – ትግሬ ያለውስ አዲስ አበባ ላይ ነው ወንድሞቼ፡፡ ቅናት አይደለም – ከሆነም በመንፈስ ቀናሁ ልበላችሁ፡፡ እንዲህ የሚያኮራ ውድብ ቢኖረኝ ብዬ ከመዓንጣየ – ካንጀተቴ – ቀናሁ፡፡ በፈርሳሙ ብአዴንም ኮራሁ፤ ኧረ በዐማራው በረከት ስምዖንም አምርሬ ቀናሁ! በስድብ ባቦነነኝ በአረምነው መኮንንም ቀናሁ፡፡  በዐማራው አካባቢም ስላለፍኩ ብአዴን ስላልሠራቸው የልማት ንድፎች ክፉኛ ኮራሁ፡፡ ቀንደኛው ድርጅታችን ባልሠራልን ነገር ካልኮራን በምን እንኩራ? ብቻ በየገጠሩ ያሉ ብዙ ትግሬዎች  ተለቃቅመው “ሪፓብሊኳ”ን በመተው ወደምድረ ገነት ወደ “ኢትዮጵያ” ሄደዋል፡፡ ከሞላ ጎደል ሕይወት ያላት የምትመስለው መቀሌ ማለትም መቐለ እንጂ ሌሎቹ ኦና ናቸው፡፡ ምሥጢሩ ታዲያ ወዲህ ነው፡፡…
ዛሬ ለዚህች ማስታወሻ መጻፍ ምክንያት የሆነኝ ነገር አለ፡፡ በመጣሁበት መኪና ውስጥ ሰዎች ሲያወሩ የሰማሁት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ሕወሓት ያመጣባትን ዳፋ ትግራይ ከፍላ ለመጨረሽ በሺዎች የሚቆጠሩ ዓመታትም አይበቋትም፡፡ ወያኔ ትግራይን በሰው ደም፣ በሰው አጥንት፣ በሰው ላብና ወዝ፣ በሰው ሀብት፣ በሀገር ንብረትና ወደር በሌለው ግፍ አጨቅይቷት  -እንደ እግዚአብሐየር ፈቃድ – ኢንሻአላህ – በጣም በቅርቡ መሰናበቱ ስለማይቀር ወዮ ለትግራይና ሕዝቧ!!! ለማንም ፈርቼ በማላውቀው ሁኔታ ፈራሁላት፡፡ ትዕቢትና ዕብሪት ጥፋትንና ውርደትን ቀድማ ትመጣለችና እነኚህ የዲያብሎስ ሽንቶች ሒሣባቸውን የሚያወራርዱበት ዘመን በፍጥነት ሲመጣ ይታየኛል፡፡ የኛ መጥፎ ሥራ እነሱን እንዳመጣብን ሁሉ የነሱ ግፍና በደል ደግሞ እነሱ ቀርተው ትግራይ ልትሸከመው የማትችለውን የመከራ ዶፍ እንደሚያመጣ የእግዜሩን ትተን ታሪክን ብቻ በማጣቀስ መረዳት ይቻላል፡፡ መተት ይረክሳል፤ ደንቃራ ይከሽፋል፡፡ የላላ ይጠብቃል፤ የጠበቀ ይላላል፡፡ የተራቡ አልቅቶችና መዥገሮች ወፍረውና አብጠው ይፈነዳሉ፡፡ ከብቶችም ያኔ ነፃ ይወጣሉ፡፡ የመዥገሮችና የአልቅቶች ዘመን ሲገባደድ የከብቶችና የደገኛ እንስሳት ዘመን ይብታል፡፡ ያኔን ለማየት ዕድሜና ጤና ብቻ ይስጠን፡፡
ታዲያ ሰው የሚያስፈልገን አሁን ነው፤ ትልቅ ሽማግሌ ትግሬ፣ ትልቅ ሽማግሌ ዐማራ፣ ትልቅ ሽማግሌ ኦሮሞ የሚያስፈልገን አሁንና አሁን ብቻ ነው፡፡ ከደፈረሰ በኋላ ማቄን ጨርቄን ቢሉ ዋጋ ዘይብሉ ከምዝብሃል ኢዩ ሀወይ፡፡ ሦርያንና “ታላቋን” ሶማሊያ ያዬ በእሳት አይጫወትም፡፡ እርግጥ ነው ከተራበ ለጠገበ አዝናለሁ እንዲባል የነዚህ መሬት የጠበበቻቸው ዐይነ ሥውራን ትግሬ ገዢዎቻችን አይተውት ቀርቶ አስበውት የማያውቁት እርዚቅ ውስጥ በታሪካዊ ጠላቶቻችን ሁልአቀፍ ዕርዳታ ታግዘው ሲነከሩበት ጊዜ ቀን የማይገለበጥ መስሏቸው ከሰማይ በታች የማይሠሩት የበደል ዓይነት ጠፋ – በአንድ በኩል እነሱም ያሳዝኑኛል ታዲያ፡፡ ሰው በእርኩስ መንፈስ ካልተሞላ በስተቀር መቼም እነሱ የሚሠሩትን ዘግናኝ ነገር በሰውኛ ተፈጥሮ መሥራት የሚሞከር አይመስለኝም፡፡ ለይቶላቸው ዐበዱ እኮ! ምድራዊ ንዋይና ሥልጣን እስከዚህ ያሳብዳል? እንዴ፣ እንደዚያ እንደፈረንሣዩ አንድ ንጉሥ ‘after me the deluge’ (እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል …) እንዳለው ይሉኝታና ሀፍረት በጭራሽ አጥተው የለየላቸው ጅቦችና ዓሣሞች ሆኑ እኮ፡፡ እኔ እምለው ከዚህኛው ወገን ባይገኝ ወይም ለመስማት ፈቃደኛ ባይኑ ከነሱ በኩል “ኧረ ይ ነገር አያዛልቅም!” ብሎ የሚመክራቸው ሃይ ባይ ምራቅ የዋጠ ሰው እንዴት ይጥፋ? ለነገሩ በምን ጆሮ ይሰማሉና! ጆሯቸው በበቀልና በጥላቻ እንዲሁም በሀብት አራራ ያበደ ፍላታቸውን እንጂ ሌላ ነገር መች ያዳምጥና? …
እንዲህ ሲሉ ሰማሁ አብሬያቸው የመጣሁት ሰዎች፡፡ በ2004 ዓ.ም አካባቢ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ አካባቢ ጥቂት ሰዎች የጨረቃ ቤት ይሠራሉ፡፡ ጥቂት ጊዜ ቆይቶ ግን ቀበሌና ክፍለ ከተማው መጥተው ያፈርሱባቸዋል፡፡ ከነዚያ ከፈረሰባቸው ሰዎች ውስጥ ብዙዎቹ ትግሬዎች ነበሩ፡፡ እነዚያ ትግሬዎች ወደ ክፍለ ከተማ ይሄዱና አብዚሎ ቅብዚሎ ይላሉ፡፡ የቀሪዎቹ (ባጋጣሚ ሆኖ ዐማሮች ናቸው) ጩኸት የቁራ ጩኸት ሆኖ ሲቀር እነዚያኞቹ – የመጀመሪያ ደረጃ ዜጎቹ “አይዟችሁ፡፡ …” የለም ይህን ነገር በትግርኛ ልበለው – “አጆሃትኩም አህዋትና! ወዲተጋሩ ኮይንኹምስ ዝትንክፈኩም የለን፡፡ ውፅዔት ቃልሲኩም ስለዝሆነ ንኣሃትኩም ዝከውን ነገር በቅልጡፍ ተመኻኺርና ገለ ነገር ክንግብረልኩምኢና ቃል ንኣቱ… ብትዕግስቲ ክትፀብዩና ይግብኣኩም ድማ … ንኣሃትኩም ዘይኮነ ነገር …” አሉና እነዚያን ዐማሮች አመናጭቀው ካባረሩ በኋላ – እንዲህ ጭምልቅል ያለ ነገር ስናገርና ስጽፍ ተገድጄ የወረድኩት መውረድ እእየታየኝ ራሴን በራሴ እንዴት እንደምጸየፈው አትጠይቁኝ – ለትግሬዎቹ ሌላ መንገድ ፈለጉና አሁን እነዚያ ትግሬዎች ቢጠሯቸው የደነቆሩ ሚሊዮነሮች ሆነዋል – “ሀ” ራስህን አድን ለጫማው በኋላ ይታሰብበታል እንደተባለው ማስታወቂያ ነው ነገሩ፡፡ ከጨረቃ ቤት ባዶ ሕይወት ወደሚሊዮነርነት፡፡ እንደትግሬ ወያኔ ያለ ደደብና ደንቆሮ ቀትረ ቀላል ቡድን በዓለም ታይቶም ሆነ ተሰምቶ አያውቅም፡፡ በነገራችን ላይ እነዚያ ዐማሮችም ከተፈረደባቸው የዘር ማጽዳትና ጭፍጨፋ ማምለጣቸውና ጨረቃ ቤት በማጣት ብቻ መታለፋቸው ትልቅ ነገር ነው፡፡ ዓለመኛ ዳቦ ቅቤ ቀቡኝ ይላል እንዲሉ ሆኖ እነዚያ ምስኪኖች አዲስ አበባ ላይ በመገኘታቸው እንጂ ሌላ ቦታ ቢሆን ጠገባችሁ ተብለው ይረሸኑ ነበር፡፡ እየሆነ ያለው ነገር ሁሉ እኮ እኮ ደም አፍልቶና አንተክትኮ ወደ ጋዝነት የሚለውጥ ነው፡፡
እነፕሮፌሰር መስፍን ግን እንዳይቆጡኝ እፈራለሁ፡፡ እርሳቸው አንዲት አፓርትማ ውስጥ ተወሽቀው የኛን የተራ ዜጎችን እንግልትና የትግሬዎችን የዱባ ጥጋብ ማየት ስላልቻሉ በፍርደ ገምድል ብይናቸው እነሱም እንደኛው አልተጠቀሙም ይላሉ፡፡ ማለቴ እኛ በትግሬ አገዛዝ እንዳልተጠቀምን ሁሉ እነሱም አልተጠቀሙም ባይ ናቸው፡፡ ሰው መቼም መስማትና ማየት የሚፈልገውን ብቻ እሰማለሁና አያለሁ ብሎ ከቆረጠ  ከዚህ ዓይነቱ ሞገደኛና ሸውራራ አመለካከቱ ፈጣሪ ነፃ እንዲያወጣውና እውነቱን እንዲያመላክተው ከመጸለይ በስተቀር ምን ማድግ ይቻላል? ሆ! ትግሬ አልተጠቀመም? ድራማዊ አስቂኝ ዐረፍተ ነገር፡፡
የባዳ ልጆች ጉድ ሠርተውናል፡፡ የተሰባበርነው ሁሉ እንዴትና መቼሰ እንደሚጠገን ሳስበው ይጨንቀኛል፡፡ ኢትዮጵያ የሌሎቹም ያልሆነች ያህል ሌሎች እንዲህ ባይተዋር ሆነው ስታዩ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር እንደጪስ በንና ጠፋች ወይ ትላላችሁ፡፡ በርግጥም ኢትዮጵያ አሁን የለችም፡፡ ሌላው ሁሉ የትግሬ አሽከርና ገረድ ሆኖ ትግሬዎች የጠገቡ ጌቶች ሆነዋል፡፡ ጥጋብን የማያውቅ ሰው ደግሞ አይግጠምህ፡፡ የተሸናፊ አሸናፊ አይግጠምህ፡፡ ከአፍ እስካፍንጫው ማሰብ የማይችል “አሸናፊ ጀግና” አይግጠምህ፡፡ ብሃጺሩ ቀን አይጉደልብህ፡፡ ምን ዓይነት ጉዶች ናቸው በል? መጥኔ ለጤናማ ትግሬዎች! ሀፍረቱን እንዴት ይችሉት ይሆን? የ16 ዓመት ታዳጊ ከትግራይ ገጠር አዲስ አበባ መጥቶ በሣምንት ውስጥ ሚሊዮነር ሲሆን የሚታዘብ ጤናማ ትግሬ በሀፍረት እንደሚሸማቀቅ መቼም ግልጽ ነው፡፡ አይ… እኔ እንኳንስ በግማሽ ብቻ ትግሬ ሆንኩ! ሙሉ በሙሉ ብሆን ኖሮ ነገን በማሰብ ከአሁኑ ነበር አንገቴን ደፍቼ በሰቀቀን የምሞተው፡፡ ውይ ወያኔዎች ሲያሳፍሩ! ሱቅ እንደገባ ሕጻን ዓይነት ሁሉንም ለራሳቸው አፍሰው ሌላውን ባዶ ሲያስቀሩ ስታዩ እነዚህ ሰዎች ምን እንደነካቸው በማሰብ ታዝኑላቸዋላችሁ፡፡ ደግሞም እምብርት የሚባል ነገር አልፈጠረባቸውም፡፡ እንዴ – አንድ ሰው እኮ በልቶ ይጠግባል፤ ጠጥቶ ይረካል፡፡ ሲያመነዥኩና ሲጋቱ መዋል የጤንነት ምልክት አይደለም፡፡ ለከት የሚባል ነገር አለ፡፡ የሁሉም ነገር ዳር ድንበር አለው፡፡ ለፍቅርም ለጥላቻም ወሰን አለው፡፡
መጨረሻቸው ሦስት ክንድ ለሆነው ቦታ እነሱ 50 እና 60 ቦታ ይዘው አይረኩም፡፡ ከአንድ እንጀራ የማያልፍ ሆድ ይዘው በሚሊዮኖችና በቢሊዮን የሚገመት ገንዘብ በደቂቃዎች ውስጥ ሲያገለባብጡ በዚህም አይረኩም፡፡ ከምን ተፈጠሩ? ገድለው የማይረኩ፣ በልተውና ጠጥተው የማይረኩ፣ አሥረውና ደብድበው የማይረኩ፣ በሕይወት ያለን ገድለውም ስለማይረኩ ዐፅምን ሣይቀር ከመቃብር አውጥተው የሚቀጠቅጡና በዚያም ዕርካታን የማያገኙ፣ ህግን መሬት ላይ ጥለው በመደፍጠጥ መጫወቻ እስሚያደርጓት ድረስ ቢዘልቁም በዚያም የማይረኩ፣ ዐማራን ጨፍጭፈው የማይረኩ፣ ቂምን ከ40 ዓመታት በላይ በልባቸው ቋጥረው በመያዝ እየታደሰ በሚሄድ በቀልና ጥላቻ ሀገርንና ሕዝብን በታትነው የማይረኩ፣ድንበርንና መሬትን ለባዕዳን ሸጠው በሚያገኙት ሥፍር ቁጥር የሌለው ገንዘብ የማይጠግቡ፣ ዓለምን በማታለል ወደር ያልተገኘላቸው እነዚህን የሲዖል ትሎች ፈጣሪ ከየት ላከብን? ለመሆኑ እነዚህን መሰል የእሳት ጅራፎች በሺህ ወይ በሁለት ሺህ ዓመታት ስንቴ ይሆን ወደ አንድ ሕዝብ ለቅጣት የሚላኩት? ይህ ዓይነቱስ ቅጣት አመክሮ የለውምን?
እነፕሮፍ አንዴ ስሙኝማ – ለታሪክ ምሥክርነት ትሆኑ ዘንድ መከላከያን፣ ደኅንነትን፣ ውጭ ጉዳይን፣ ፖሊስን፣ ጉምሩክን፣አየር መንገድን፣ አየር ኃይልን፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤችን፣ ንግድ ቤቶችን፣የከተማ ቦታዎችን፣ ሕንፃዎችን፣ የትምህርት ተቋማትን፣የንግድ ማዕከላትን፣ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን፣…. ለጥቂት ጊዜ ጎብኙ፡፡ ከዚያ እውነትም ለአካለ ዘረፋ የደረሰ ወጣት ወያኔ ትግራይ ውስጥ እንደሌለ ያኔ ትረዳላችሁ፡፡ መጥኔ ለወደፊቷ ትግራይ! ኹልና ጥዑይ ውልቀሰባት ተጋሩ ህጅ እዩ ብዙህ ማሰብ ዜድልየና፡፡ እዚዮም አሻታት ንኣዲና ከምዘሃሰቡ መሲሎምሲ ከመይ ገይሮም ከምዝቀተልዋ ህጅ እዩ ምህሳብን ምጭናቅን፡፡ ጊዜ ካለፈ በኋላ የፈሰሰ አይታፈስምና በነዚህ ወራዳ የባንዳ ልጆች ምክንያት ትግራይ መከራና ስቃይ ስትዝቅ ይታየኛል – አሁን ትግራይ ያለች የመሰለችው በባንዳዎቹ ልች ጥንካሬ ሣይን በፈጣ ቸርነት ብቻ ነው – ነገር ግን ይህ ትዕይንት እንዳለ እስከመጨረሻው አይቀጥልም – ሁልጊዜ ፋሲካ ደግሞ ኖሮ አያውቅም፡፡ ፈጣሪ ክፉዎቹም ደጋጎቹም ሁሉም ልጆቹ ስለሆኑ ለክፉዎቹም ለደጋጎቹም እኩል ዕድልን እንደሚሰጥ መረዳት ይገባል፡፡
እኔ ግን በኅሊና ሠሌዳየ አሁን የሚታየኝ ክፉ ነገር ሲፈጸም ከማየቴ በፊት አሁኑኑ ብሞት ሞትኩ አልልም – በርግጥም ዐረፍኩ እንጂ፡፡ ሰው ሰውነቱን ለምን ይነጠቃል? ሰው በመግደልና በማሰር፣ በመዋሸትና በመቅጠፍ፣ በመዝረፍና ሁከትን በመፍጠር እንዴት ይደሰታል? አንድ ጭቅላ ሕጻን ዐማራ የሚል ወያኔያዊ ታርጋ ስለለጠፉበት ብቻ ካለምርጫው በተወለደበት ዘውግ ምክንያት ከነሕይወቱ በበደኖ ገደል የሚለቀቀው ገዳዩና አስገዳዩ ስንት ሺህ ዓመት ሊኖሩ ነው? ወደኅሊናችን እንመለስና ራሳችንን እንመርምር – አሁኑኑ!!
በሌላ አቅጣጫ ጅሎችና ነሁላሎች ኢትዮጵያውያን በሌለች ሀገር ሲጨቃጩ መስማት የሚገርም ነው፡፡ ጠላት ባቆመላቸው የጡት ቁራጭ ሀውልት፣ በፈጠራ ተደርሶ ዘወትር በሚነበነብ ስብከት ፣ በጠላት ሠርጎ ገቦች መሠሪ ውትወታ፣ በሆድ አዳሪዎች የኅሊናቢሶች ሸርና ተንኮል… የጋራ ትግሎች እየመከኑ የተናጠል ትግሎችም እየተውተበተቡ እህት ነፃነት ከአድማስ ባሻገር ቆማ በምናብ ስትታይ መታዘብ ኢትዮጵያዊ ሆኖ መፈጠርን እስከወዲያኛው ያስረግማል፡፡ ሥልጣን በሬኮማንዴ ውጪ ሀገር ይሄድ ይመስል መቶና ሁለት መቶ ድርጅት በውጪ ሀገራት መመሥረቱ ደግሞ ጥቅም እንደሌለው ከታወቀ ቆይቷል፡፡ በዚህ የተበላ ዕቁብ የሚጃጃሉ ወገኖች ቁጥርም ቀላል አይደለም፡ አየ ኢትዮጵያ! የዕንቆቅልሽ ሀገር፡፡                                                                                                                                      by: ecadforum

Friday, 26 February 2016

ጭፍጨፋውን ለማስቆም ሆ ብሎ መነሳት ብቸኛው መፍትሄ ነው! (አርበኞች ግንቦት7)


Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracyየዛሬ 79 አመት ባህር አቋርጦ ድንበር ተሻግሮ የመጣው የጣሊያን ፋሽስት ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪ ወገኖቻችን ላይ ከፈጸመው ዘግናኝ የጭፍጨፋ እርምጃ የማይተናነስ እልቂት፣ ዛሬም በኦሮሞ ወገናችን ላይ በአገር በቀል የህወሃት አልሞ ተኳሽ የአጋዚ ጦር ሠራዊት እየተፈጸመ ይገኛል።
የካቲት 12 ቀን 1929፣ በሮዶልፎ ግራዚያኒ ትዕዛዝ የአዲስ አበባን ነዋሪ ሕዝብ በደም ጎርፍ ባጥለቀለቀው ዘግናኝ ጭፍጨፋ ህጻናት፣ ጎልማሶች ፣ ሽማግሌዎች፣ አሮጊቶች፤ ነፍሰጡሮች፣ ለጋ ወጣቶች፣ በአጭሩ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ሁሉ ዘራቸው ፣ ሃይማኖታቸውና ጾታቸው ሳይለይ በጅምላ በመታረዳቸው፣ ደማቸው በስድስት ኪሎ አደባባይ እንደ ወራጅ ወንዝ መፍሰሱን፣ ታሪክ ጊዜ በማያደበዝዘው ብዕሩ መዝግቦት ይገኛል። የግራዚያኒ ጦር በወገኖቻችን ላይ ያንን አሰቃቂ እልቂት የፈጸመው ለነጻነታቸው ቀናይ የሆኑት ሞገስ አስግዶምና አብረሃ ደቦጭን የመሳሰሉ ጀግኖች ኢትዮጵያኖች፣ የጣሊያንን ቅኝ አገዛዝ በመቃወም በጠላት ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ለመበቀልና በጠመንጃ ሃይል የአገሪቱን ህዝቦች በባርነት ቀንበር ሥር አውሎ ሃብትና ንብረት ለመዝረፍ በማለም ነበር።
ከጊዜ ወደ ጊዜ ግልጽ እየሆነ የመጣው በፋሽስት ጣሊያንና ለጠባብ የቡድንና የግል ጥቅም የመንግሥትን ሥልጣን የሙጥኝ ባለው ህወሃት መካከል ያለው ልዩነት አንዱ ባዕድ ወራሪ ሌላኛው አገር በቀል ከመሆን ያለፈ አይደለም። ጣሊያን የኢትዮጵያን ማዕከላዊ ሥልጣን የፈለገው ለአገሩ ኢንዱስትሪ የሚሆን ጥሬ የተፈጥሮ ሃብት ፍለጋ ሲሆን፣ ህወሃት ደግሞ የአገሪቱን ለም መሬት በርካሽ ዋጋ ለባዕድ በመቸብቸብ ጭምር ባለሥልጣናቱና የጥቅም ተጋሪዎቹ ሃብት እንዲያካብቱ ከማድረግ የዘለለ ራዕይ ኖሮት እንዳልሆነ በበርካታ ተግባሮቹ አስመስክሯል።
ወያኔ አጋዚ የሚባል ልዩ ጦር አሰልጥኖና አስታጥቆ ከህዝብ የሚነሳን ተቃውሞና እሮሮ ለመጨፍለቅ የሚወሰደው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ፣ መነሻው ለዘረፋ መሣሪያ አድርጎ የሚጠቀምበትን በትረ ስልጣን ለመከላከል እንደሆነ በተደጋጋሚ ገልጿል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኦሮሚያ አካባቢ የተጀመረውን ህዝባዊ ተቃውሞ በሃይል ለመጨፍለቅ የህወሃት ልዩ ቅልብ ጦር በህዝባችን ላይ እየወሰደ ያለው ጭፍጨፋ የፋሺስት ግራዚያን ጦር አዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ህዝብ ላይ የዛሬ 79 አመት ከፈጸመው የሚለየው በሟቹች ቁጥር እና በገዳዮቹ ማንነት ብቻ ነው። የአጋዚን ጦር አሰልጥኖና አስታጥቆ በገዛ ወገኑ ላይ ፣ እንደባዕድ ሠራዊት፣ ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ እንዲፈጽም ያሰማራው ህወሃትም ሆነ ከአለቆቹ የተሰጠውን ትዕዛዝ በፍጹም ታማኝነት ተቀብሎ በገዛ ወገኖቹ ላይ ታሪክ ይቅር የማይል ወንጀል በመፈጸም ላይ የሚገኘው ይህ ሠራዊት፣ ላለፉት 25 አመታት ያልአግባብ ያፈሰሰው ደምና የቀጠፈው ወገኖቻችን ህይወት ቁጥር ለመቁጠር እያዳገተ መጥቷል።
በተለያዩ ጊዜዎች በኦጋዴን፤ በጋምቤላ፤ በቤኔሻንጉል፤ በአፋር፤ በአማራና ደቡብ አካባቢዎች ከደረሰው የግድያ ፍጅት በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኦሮሚያ አካባቢ የተነሳውን ህዝባዊ ተቃውሞ ለመደፍጠጥ የአጋዚ ጦር ከአለቆቹ በተሰጠው ትዕዛዝ የጨፈጨፋቸው ዜጎች ቁጥር ከ300 በላይ ደርሷል:: ቁጥሩ ከዚህ በእጥፍ የሚበልጥ ቁስለኛና ከ8 ሺህ በላይ እስረኞችም እንዳሉ ገለልተኛ የሆኑ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እየተናገሩ ነው። በአልሞ ተኳሾች ህይወታቸው ከተቀጠፉት መሃል ዕድሜያቸው ገና 8ና 9 አመት የልበለጣቸው ታዳጊዎች፤ አሮጊቶችና እርጉዝ ሴቶች ይገኛሉ። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ በአምቦ ከተማ በደረሰው ጥቃት የ9 አመት ታዳጊ ህጻንን ግንባር አነጣጥሮ የመታው የአጋዚ ጦር፣ ወንድሟን ከወደቀበት ለማንሳት ጎንበስ ያለቺውን እህቱን በሌላ ጥይት በመምታት ቤተሰቦቿንና የከተማውን ህዝብ የመረረ ሃዘን ውስጥ ጥሏል፤ ተመሳሳይ ግድያ በአሰላ ከተማ ውስጥ በምትኖር የ8 ዓመት ታዳጊ ላይም ተደግሟል።
በሴቶችና በህጻናት ላይ ጥይት የሚያስተኩስ የአውሬነት ባህሪ ከየትኛው ባህላችን የመጣ ነው? ይህንን አሰቃቂ ድርጊት የተመለከተ ወይም የሰማ ሰው እንዴት አድርጎ ነው ሠራዊቱንና አዛዦቹን ከአብራኩ የተገኘ የአገሩ ዜጋ አድርጎ ማሰብ የሚችለው? የዚህ አይነት አሰቃ ድርጊት ዛሬ የጀመረ ሳይሆን በድህረ ምርጫ 97 በአዲስ አበባና በሌሎችም የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥም ተፈጽሟል። በመለስ ዜናዊ ትዕዛዝ በወቅቱ ከተማዋን ወሮ የነበረው የአጋዚ ጦር ያገኘውን ሁሉ በጥይትና በቆመጥ ሲያዋክብ፣ ሠይድ የተባለ የ10 አመት ልጅ የጨርቅ ኳሱን ከመሬት አንስቶ ለመሮጥ ሲንደረደር አናቱን በጥይት ተመቶ እስከወዲያኛው አሸልቦአል። በስተርጅናቸው ይጦሩኛል ብለው መርካቶ ውስጥ ሽንኩርት በመቸረቸር ሁለት ልጆቻቸውን ተቸግረው ያሳደጉ የእነ ፍቃዱ እናት በአጋዚ ጥይት ሁለቱንም በአንድ ጀንበር ተነጥቀዋል:: ምንም ጥፋት እንዳላጠፋ እየመሰከሩ ባላቸውን ከእስር ለመታደግ የሞከሩ የልጆች እናት ወ/ሮ እቴነሽ ሴት ልጆቻቸው ፊት በጥይት ተገድለው ቤተሰብ የተገደሉበትን ጥይት ዋጋ ከፍሎ አስከሬን አንዲወስድ ተደርጓል። የ14 አመቱ ነብዩ አለማየሁም ባንክ ልትዘርፍ ነበር ተብሎ በግፍ ተገድሏል። ያ እሮሮ ያ ጩኸት ወያኔ ሥልጣን ላይ እስካለ ብቻ ሳይሆን እስከ ወዲያኛውም ከህሊናችን አይጠፋም። ታሪክ ራሱን ይደግማል እንዲሉ የድህረ ምርጫ 97 አይነቱ ጭፍጨፋ አሁንም የኦሮሚያ ከተሞችንንና መንደሮችን እያዳረሰ ነው። “እናቴን ለምን ገደላችሁብኝ” ያለ ወጣት ደምቢዶሎ ውስጥ በጠራራ ጸሃይ ህዝብ ፊት ተረሽኗል፤ ምንም አይነት መሣሪያ ያልታጠቁ እናትና ልጅ በአንድ ቀን በአንድ ጀንበር በግፈኞች ጥይት ለህልፈት በቅተዋል፤ በደኖ ውስጥ ፍሮምሳ አብዲ የተባለ የ10 አመት ታዳጊና ወላጅ እናቱም እንዲሁ። ምስራቅ ሃራርጌ ውስጥ ደረታቸው ላይ በተተኮሰ ጥይት ህይወታቸውን ያጡት የ60 አመቷ አዛውንት አዴ ጁሃራ ሙሳንና የሌሎች ሰለባዎችን ፎቶግራፍ በማህበራዊ ድህረ ገጽ የተመለከትን ሁሉ ልባችን በሃዘን ተወግቶአል ፤ በቁጭትም በግኗል። በመቻራ፤ በነገሌ፤ በነቀምት፤ በኮፈሌ፤ በመንዲ፤ በሆሮ ጉዱሩ፡ በቦቆጂ፤ በአሰላ፤ በሮቤ፤ በጎባ፤ በመቱ ወዘተ በየቀኑ እየፈሰሰ ባለው ደም ምክንያት ተመሳሳይ ለቅሶ ተመሳሳይ ዋይታ የአገራችንን ምድር እያናወጠ ነው። ይህ አረሜኔያዊ ጭፍጨፋ የዕለት ተዕለት በሆነበት ሰሞን ባለፈው ሰኞ ለአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ የኦሮሚኛ ፕሮግራም ቃለመጠይቅ የሰጠው ጌታቸው ረዳ፡ በገዛ ወገኑ ላይ እንዲህ አይነት ዘግናኝ እርምጃ እየወሰደ ያለውን የአጋዚ ጦር “በመልካም ሥነምግባር የታነጸና ህዝባዊ ወገናዊነቱን ያረጋገጠ” በማለት ሲያሞካሸው ተሰምቷል። ከሶስት አራት ቀን ቆይታ ቦኋላ ደግሞ ሃይለማሪያም ደሳለኝ በኦሮሚያ ያለው እንቅስቃሴ “የመንግሥትን ሥልጣን በሃይል ለመንጠቅ የሚደረግ እንቅስቃሴ ስለሆነ የማያዳግም እርምጃ ይወሰዳል” ሲል በቴለቪዢን መስኮት ብቅ ብሎ ዝቷል። ታዳጊ ህጻናትንና እርጉዝ ሴቶችን ግንባር አልሞ የሚመታ ሃይል ከማሰማራትና ህዝብ ከማስጨፍጨፍ የበለጠ ምን አይነት የማይዳግም እርምጃ ለመውሰድ ህወሃት እንደተዘጋጀ ሃይለማሪያም ደሳለኝ እራሱ የሚያውቅ አይመስለንም። ህዝባዊ ተቃውሞ በሚካሄድባቸው ቦታዎች ታንክና መትሬየስ እየተተራመሰ እየተመለከትን የማያዳግም እርምጃ የሚሉን እንደ ባህሪ አባታቸው ፋሽስት ጣሊያን የመርዝ ጭስ ከአየር የሚለቅ አይሮፕላን ለማሰማራት ፈልገው ይሆን ? ወቅቱ ፈቀደም አልፈቀደ ወያኔ ሥልጣኑን ለመከላከል ይጠቅማል ብሎ እስካመነ ድረስ የማይወስደው የጭካኔ እርምጃ ይኖራል ብሎ ማሰብ ቢያዳግትም፣ እንደ ሁለተኛው የአለም ጦርነት የመርዝ ጭስ በመጠቀም ሥልጣን ላይ ተደላድሎ መቀመጥ እንደማይቻል የመረዳት አቅም ያለው ወያኔ ውስጥ አለ ብሎ መዘናጋት አያስፈልግም።
በህዝብና በአገር ሃብት ጠንካራ ሠራዊት ገንብቶ ህዝብ እየገደለ፤ እያፈናቀለና እያሰደደ እስከወዲያኛው ሥልጣን መቆጣጠር የቻለ መንግሥት በታሪክ አይታወቅም። የወያኔም መንግስት የመጀመሪያው ሊሆን አይችልም:: የግራዚያኒ ቁራጭ የዛሬው ጥቁር ፋሽስት ወያኔ እራሱን የተለየ ጠንካራ አድርጎ የሚቆጥረው የአለም አምባገነኖችን ታሪክ ብቻ ሳይሆን የአገራችንን የቀደምቶቹን አወዳደቅ ታሪክ እንኳ መለስ ብሎ ለመመልከት ባለመቻሉ ነው። በጠመንጃ ሃይል በአንድ ወቅት በአንድ ቦታ የሚነሳውን ወይም የተነሳውን ተቃውሞ ማዳከም ወይም መቆጣጠር ይቻል ይሆናል። አፍኖና ነጻነት ገፎ ሥልጣን ላይ ተደላድሎ ለረጅም ጊዜ መኖር ግን በፍጹም እንደማይቻል ወያኔ እራሱ ካካሄደው የጸረ ደርግ ትግል መማር ነበረበት:: ባለመማሩም የራሱን የወደፊት ዕጣ ከቀድሞው የዩጎዝላቪያ ፕሬዝደንት ስሎባዳን ሚሎሶቪችና የአይቬርኮስቱ ሎሬንት ባግቦ ተርታ እያሰለፈ ነው:: ሁለቱም በየአገራቸው ባደራጁትና በሚመሩት ሠራዊት ተማምነው በአገርና በህዝብ ላይ ለፈጸሙት ወንጀል በመጨረሻቸው አፍንጫቸውን ተሰንገው አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ተወረውረዋል:: የአገር መከላኪያ ጦር ዋና አላማና ተግባር የአገርን አንድነትና ሉአላዊነት ከባዕድ ወረራ መከላከል ነው። ወያኔ እየገዛት ባለችው አገራችን ግን እየሆነ ያለው በሠላም አስከባሪነት ሥም ለወያኔ መሪዎችና የጦር ጀነራሎች በውጪ ምንዛሪ ገቢ የሚያስገኝ ድንበር ዘለል ግዳጅ ተግባር ላይ መሠማራት ወይም የገዛ ወገንን መግደልና ማሠር ሆኗል:: ይህ አካሄድ በአስቸኳይ መቆም አለበት:: የወያኔን የሥልጣን ዕድሜ ለማራዘም ሲባል የሚሰጠውን ትዕዛዝ ተቀብሎ ህዝብ መጨፍጨፍ፤ ማቁሰልና ማሰር የፍርድ ቀን ሲመጣ “ታዝዤ ነው” በሚል ከተጠያቂነት ነጻ የማያደርግ ወንጀል መሆኑን ሁሉም ሊያውቅ ይገባል:: አሁን በኦሮሚያ ውስጥ እየተካሄደ ባለው ተቃውሞ ህዝብ በመፍጀት ለወያኔ ግዳይ ጥሎ የመሸለም አባዜ የተጠናወታቸው አዛዦች ካሉ ቆም ብለው
ማሰብና ከድርጊታቸው መታቀብ ያለባቸውም ከታሪክና ከህግ ፍርድ እራሳቸውን ለማዳን ነው።
አርበኞች ግንቦት 7 በኦሮሚያ ህዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ ለማስቆም ሁላችንም ሆ ብለን መነሳት፤ አምርረን በመታገል ይህን እጅግ ጨካኝ ዘረኛ ስርአት በማስወገድ ወንጀለኞቹን ለህግ ማቅረብ መቻል ይኖርብናል ብሎ ያምናል:: አባቶቻችን በፋሽስት ጣሊያን ጦር የተሰነዘረብንን ወረራና ጥቃት ለማክሸፍ ሆ ብለው በህብረት እንደዘመቱት ሁሉ፣ ይህ የኛ ትውልድም አገራችንንና ህዝባችንን ለከፋ መከራ የዳረገውን የወያኔ አገዛዝ ከላያችን አሽቀንጥሮ ለመጣል በህብረት መነሳትና መዝመት ያለብን ግዜው አሁን ነው።
በወያኔ ከፋፍለህ ግዛው ፖሊሲ ምክንያት በፍርሃትና በጥርጣሬ መተያየታችን የአገዛዙን ጡንቻ አፈርጥሞታል። አንዱ ሲጠቃ ሌላው ዝም ማለቱን ከቀጠለ ሁላችንም በየተራ ተደቁሰን በባርነት ቀንበር ሥር ስንማቅቅ እንኖራለን። ይህ እንዳይሆን የፈለገ ሁሉ ዛሬውኑ በኦሮሚያ እየተቀጣጠለ ያለውን የነጻነት ትግል ይቀላቀል። ከአሁን ጀምሮ አንዱ ሲደማ የሌላው ከዳር ሆኖ ተመልካችነት ማብቃት ይኖርበታል። አርበኞች ግንቦት 7 የወያኔን ጭፍጨፋ ለማስቆምና አገራችን ውስጥ ሠላም ፍትህና እኩልነት እንዲሰፍን የሚያካሂደውን ትግል ከጫፍ እስከ ጫፍ ያለው ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲቀላቀሉት የትግል ጥሪውን በድጋሚ አጠናክሮ ያቀርባል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!                                                                                                                          by: ecadforum

የአባይ ወልዱ በወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ላይ የጦርነት ነጋሪት መጎሰም የህይወት ዋጋ ያስከፍላል! (ጎንደር ህብረት)

                             ጎንደር ህብረት                                                                   የትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር ብሎ እራሱን የሚጠራዉ ድርጅት መሪ አቶ አባ ወልዱ እና የክልሉ የፀጥታና የአስተዳደር ኃላፊ አቶ ሐድስ ዘነበ ከዘራፊ ካድሬወቻቸው ጋር በመሰባሰብ፤ በወልቃይት፤ በጠገዴ እና በጠለምት ህዝብ ላይ የማያዳግም ጦርነት ለማካሄድ የጦር ነጋሪት እየደለቁ በማስፈራራት ላይ ይገኛሉ። ጦርነቱን በሚፈልጉት መንገድ በድል ለመወጣት እየተጠቀሙበት ያለው የሞራል መምቻ ደግሞ፤ ህብረተሰቡን፤ በገብያ፤ በቤተክርስቲያን እና ቤት ለቤት በማደን እያስፈራሩ ወደፖሊስ ጣቢ እየወሰዱ፤ ወልቃይት የትግራይ ክልል እንደሆነች እንድትቀጥል እንደሚፈልጉ በማሥመሰል በማሥገደድ እያስፈረሙ ናቸው።
ye gondar hibret
ሌላ የዚህ ሳምንት አስገራሚዉ የወያኔ ቲያትር ደግሞ፤ ከስህተት ላይ ሥተት በመደራረብ ህዝብና ህዝብን ለማጋጨት የትግራይ ተወላጆችን ስልፍ አሰልፎ በጉልበት ይዞት የቆየዉን መሬት የትግራ ነዉ እያለ ማስጨፈሩ ነዉ። ወያኔ በመላዉ ኢትዮጵያ ሰልፍ ከልክሎ ሰላማዊ ሰልፈኞችን በታንክና መትረየስ እዬጨፈጨፈ፤ ጎንድር መሪ የሌለዉ መሆኑን የተረዳዉ ወያኔ ወገራ አዉራጃ ላይ የትግራይ ተወላጆችን ከጎንደር ህዝብ ጋር ቂም ለመትከል የዉሸት ሰልፉን አቀነባብሮ ያስጨፍራል። የተቃዉሞ ስሜትን በአደባባይ መግለጽ ከሆነማ ይህ አይነቱ ወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት ብሎም ለመላዉ ጎንደር/ አማራ ህዝብ መፈቀድ የግድ ይላል።
ጦረኛ ቡድን በአሁኑ ሰዓት ሌላ ወንጀል እና ደባ ከመፈጸም ይልቅ፤ መደረግ የነበረበት፤ የወልቃይት፤ የጠገዴ እና የጠለምትን ህዝብ ባለፉት 25 ዓመታት በተፈጸመበት ግፍና በደል ይቅርታ መጠየቅ ነበር እንጂ አድሮ ጥጃ የሆነዉ የትግራይ ነፃ አዉጭ ግንባር የአማራን መሬት በሰፊዉ ለመቆጣጠር የጦርነት ክተት አዋጅ ነጋሪት መደለቅ እና በቴለቭዥን መስኮት ውሸት መርጨት አልነበረበትም። ይህ ድርጊት ታሪክ ይቅር የማይለው አሳዛኝ ተግባር ነው። ለዚህ ሰይጣናዊ ስራው የሚገጥመዉ ምላሽም በጣም የከፋ ሊሆን ስለሚችል ለጥፋት ብቻ ትግራይ መሬት ላይ የተቀመጠዉ አቶ አባይ ወልዱ በጊዜው የያዘውን ሥልጣን እና ያስታጠቀውን ሚሊሺያ ሌላ ሊበግረው የሚችል ሃይል መሥሎት በትቢት ወይም በድንቁርና ከአንድ ጥፋት ወደ ሌላ ጥፋት መሸጋገሩ ትልቅ አደጋ ነዉ። በመላው አገሪቱ በዜግነታቸው ኮርተው፤ የሚኖሩበትን ህብረተሰብ አምነው እና ተዋደው የሚኖሩትን የትግራይ ተወላጆች በወልቃይት ጠገዴ የግፍ እሳት ላለማቃጠል ቆም ብሎ እንዲያስብ እጅግ እናሳስባለን።
ላለፉት 30 ዓመታት የቃፍቲያ ሁመራ፤ ወልቃይት ጠገዴ/ጠለምት ህዝብ የአማራ ምንነቱን ተነጥቆ፤ አማራም ጎንደሬም አይደለህም ተብሎ፤ የዘር ማጽዳት ድርጊት ተፈጽሞበታል። ለዘመናት ከኖረበት መሬት ተፈናቅሎ ብዙ ትዉልድ ለስደት ተዳርጓል። ላለመሰደድ በቀየው መሞትን የመረጠ ተወላጅ፤ እጣ ፈንታው ለዘመናት ፀሐይን እንዳያይ ተወስኖበት እስር የሚማቅቀዉን ብዛት፤ የትግራ እስር ቤቶች ይቁጥሩት። በጀምላ የተቀበረዉን ደግሞ፤ ጊዜ እያወጣዉ ነዉ፤ ክቡር ገረመድን አራያ ይናገራሉ።
የዚህን አካባቢ ህዝብ ከገደለ እና ካፈናቀለ በኋላ፤ ብዛት ያላቸውን የትግራይ ተወላጅ የወያኔ ደጋፊዎቹን ተከዜን አሻግሮ አስፍሯል። በአሁኑ ሰዓት ደግሞ ይህን ሁሉ ግፍ እና በደል ከፈጸመ በኃላ፤ በአካባቢው ለህዝበ ውሳኔ ለማቅረብ የማጥቂያ ስልት ነድፎ ተነስቷል። በቂ የወልቃይት ተወላጆች የሉምና እኔ ያሰፈርኳቸውና አንዳንድ ሆዳሞች በድምጽ ብልጫ ለኔ ድምጽ ሊሰጡ ይችላሉ ብሎ በማመን፤ የዘወትር ዉሸትና ብልጥነቱን በማጠናከር እራሱ ፌደራል ብሎ በሰየመዉ ምክር ቤት ህዝቡ ተጠይቆ ምክር ቤት ይወስናል የሚል አጀንዳ ይዞ ብቅ ለማለት እየተዘጋጀ ነዉ። ከአሁን በኋላ፤ የወልቃይት አማራም፤ ጎንደሬም የመሆን ውሳኔ የሚጸናው፤ በወልቃይት መሬት በሰፈሩ ተከዜ ተሻጋሪ የትግራይ ተወላጆች ሳይሆን፤ የመላው ጎንደር ሕዝብ ውሳኔ ነው።
ይህ የማንነት ውሳኔ ደግሞ፤ በወያኔ መሪዎች በነ አባይ ወልዱ ችሮታ የሚለገስ ሳይሆን፤ በቆራጥነት፤ እነሱ የረገጡትን ጀግንነታችን አሥመስክረን በምንጎናፀፈው ነፃነት ብቻ ነዉ።። በዚህ መልክ ቆርጠን ስንነሳ ነው፤ የጎንደር ታሪካዊ መሬት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ወደነበረዉ ወደጥንቱ ጎንደር ክፍለ ሃገር በአስቸኳይ ሊመለስ የሚችለው ብሎ የጎንደር ሕብረት አጥብቆ ያምናል። ይህ እንደሚመጣ ወያኔ አስቀድሞ በማወቁ፤ መላ የትግራይን ወንድ ልጅ ከመንግሥት ካዝና እየዘረፈ ሙሉ በሙሉ አስታጥቋል። ይን ለመመከት፤ ካሁን በፊት ደግመን ደጋግመን እንዳስጠነቀቅነው፤ ዛሬም እንዳለፈው፤ ለአቅመ አዳም የደረሰ ጎንደሬ በሙሉ መታጠቅ አለበት። የወልቃይት ጉዳይ፤ ከአዲስ አበባው ማስተር ፕላን በላይ በዜጎች ማንነት ላይ እዬተፈጸመ ያለ አስከፊ በደል ነው። በመሆኑም በቆራጥነት መስዋዕትነትን መክፈል፤ የማንነትም፤ የተወላጅ ባለቤትነትም፤ የዜግነት ግዴታ ነው።
ከዚያም በላይ! በጎንደር ህብረት አቋም እና እምነት ደግሞ፤ ይህ በጎንደር ህዝብ ላይ፤ ብሎም በሰፊዉ አማራ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ የወያኔ ቱባ መሪ አባይ ወልዱ የክተት አዋጅ ወያኔ እራሱን እንደማነቅ ሲሆን፤ የኢትዮጵያን ሕዝብ አፍኖ የሚመራዉ ስርዓትም የመጨረሻዉ የሞት ጣር እና ኑዛዜ ከመሆን እንደማያልፍ እርግጠኛ ሁነን እንናገራለን። ታላቁን የአማራ እና የትግራይን ህዝብ ለማዳማት በፈጸሙት የአርባ አመታት የጭፈጨፋ እና የጥላቻ ዘመቻ በኪሳራ ስሌት እየገፋ የሁለቱ ማህበረሰብ እስከ አሁኑ ድረስ ችግርም ሆነ ደስታዉን የወያኔን ከፋፋይ መርዝ ተቋቁሞ በጋራ ህይወቱን እየገፋ ይገኛል። ይህ እንዳይደፈረስ ከታሰበ፤ “የትግራይ ህዝብ የጎንደርን መሬት በጉልበት እንድንገዛ ድጋፍ ሰቶናል” እያሉ የሥራዓቱ ሙስና እጃቸዉ የነካ ግለሰቦችን በማናገር በቴሌቢዥን መስኮት የሚያካሂዱት ቅስቀሳ በአስቸኳይ መቆም አለበት።
ሰፊዉ የኢትዮጵያ ህዝብም የአቶ አባይ ወልዱን የእርስ በእርስ ጦርነት አዋጅን በመቃወም በጎንደር ሕዝብ ላይ የተቃጣዉን ጥቃት ለመጋፈጥ አጋርነታችሁን እንድታሳዩ በአክብሮት እንጠይቃለን። እንዲሁም የብሔረ አማራ ዲሞክራሲ ንቅናቄ (ብአዴን)ብሎ የሚጠራዉ፤ የአማራን ህዝ እወክላለሁ የሚለዉ የወያኔ አጋር ድርጅት፤ የወያኔ መጠቀሚያ መሳሪያ የመሆን የባዶ ጨዋታ ዘመን አክትሞ የትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር የሚያካሂደዉን የመስፋፋት ዘመቻ እንቅስቃሴ ህዝቡ ተቃዉሞዉን በመግለጽ ምላሽ ለመስጠት በሚዘጋጅበት ሁኔታ ሁሉ ጣልቃ ገብቶ ተጽዕኖ ከማድረግ እንዲቆጠብ በጥብቅ እናሳስባለን።
በመጨረሻም፤ ከህዝብ አብራክ የወጣዉ ሰራዊትም የአገሩን ዳር ድንበር ከማስከበር ዉጭ የወያኔ ታዛዥ ሁኖ በዘረኛ መንግስት የተበደለ ወገኑን ተኩሶ ከመግድል እንዲቆጠብ እናሳስባለን።፤ በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ሕዝብ ይህን አረመኒያዊ የግፍ ሥራዓት ሊሸከም ባለመቻሉ፤ በእምቢተኝነት እየተነሳሳ ያለውን ወገንህን፤ በተለይም በሽዋ፤ በወለጋ፤ በአርሲ፤ በሃረር በጋምቤላ፤ የሚያካሄደዉን ጭፍጨፋ በአስቸኳይ እንዲቆም ወገናዊ ጥሪያችን እናስተላልፋለን። እንዲሁም፤ የወያኔ መንግስትም ብዙ ደም ሳይፈስ ስልጣን ለቆ አገሪቱን የሚያድን፤ ህዝቡን የሚያረጋጋ፤ ሁሉን ያካተተ በሕዝብ የተመረጥ መንግስት በአስቸኳይ እንዲቋቋም በጥብቅ እናሳስባለን።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!
ጎንደር ህብረት።                                                                                                                   by: ecadforum

Wednesday, 24 February 2016

ህወሃት የወልቃይት ጠገዴ ማንነት አጣሪ ኮሚቴዎች እንዲታሰሩ ወሰነ ህወሃት የወልቃይት ጠገዴ ማንነት አጣሪ ኮሚቴዎች እንዲታሰሩ ወሰነ

ልኡል አለም
የወልቃይት ጠገዴ ማንነት አጣሪ ኮሚቴዎች ከያሉበት ተለቅመዉ እንዲታሰሩ የወያኔ ብሔራዊ መረጃን ተንተርሶ የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድን ስራ አስፈጻሚዎች በትናንትናዉ እለት ወስነዋል።
የወልቃይት ህዝብ ሙሉ ለሙሉ በትግሬነቱ አምኖ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥትዋል! በማለት ሪፖርት ለብሔራዊ መረጃ ያቀረበዉ የትግራዩ መስተዳድር ደህንነት ክፍል… የህዝቦችን የእርስ በእርስ መጨራረስ በሚፈልጉ የአርበኞች ግንቦት 7 እና መሰል የአማራ ብሔረሰብ ተወላጆች ሴራ ምክንያት የተሰማሩ ቀንደኛ ተቀናቃኞች! ይላቸዋል… የወልቃይት ጠገዴን መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች።
ወልቃይት ጠገዼ ላይ የሰፈሩ ወራሪዎቹ የትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን ደጋፊዎች እንዲሁም ከትግራይ ክልል ይተወሰዱ ሰላማዊ ሰልፈኞች ወልቃይቶች ትግሬዎች ነን ብለዋልና ወልቃይት አማራ ነዉ በሚል የሚንቀሳቀስ ማንኛዉም ሐይል ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የመረጃ ዉሳኔዉ ተላልፏል ።
በመላዉ ሐገሪቱ ላይ በተለይም በኦሮሚያ የተነሳዉን ህዝባዊ እንቢተኝነት ምክንያት ባደረገ መልኩ በተለያዩ ክልሎች የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ወደ ቅርብ ከተማ ክልል እንዲሸጋገሩ የተላለፈዉን ዉስጣዊ ትእዛዝ ተከትሎ አዲስ አበባና መሰል ከተማዎች የፈለሱ የትግሬ ተወላጆችን እያስተናገዱ ሲሆን በየእለቱ በልዩ ወጪ ወደ ሁለት መለስተኛ አዉሮፕላኖች እና የእረጅም እረቀት ተጓዥ ባሶች ተዘጋጅተዉ ወደ ትግራይ ሽሽቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል..ሆኖም መረጃዎቻችን እንደሚገልጹት ወልቃይትን ከትግራይ መስፋፋት አናጻር የመጠቅለሉ ሂደት ግድ ይላል በሚል የሞት ሽረቱ ተጀምሯል!!
በመላዉ ኢትዮጵያ የምትገኙ ወገኖቻችን በሙሉ በሐገራችን ላይ የትግራይ ነጻ አዉጭ የተባለ ወራሪ ሐይል እንዳሻዉ እየገደለና እየዘረፈ መሬትህን እየነጠቀ እየወሰደና ለለሎች ሐገሮች እየሸጠ ክብርህን እንዳሻዉ እየዋረደ ሊቀጠቅጥህ የተሰየመዉን ጠላትህን ህወሃት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተባብረህ ታንበረክከዉ ዘንድ ጊዜዉ አሁን ነዉ!!
ወርደት ወይም ነጻነት ! !
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !                                                                                                                            by: ecadforum

Tuesday, 23 February 2016

በኦሮሚያ ክልል ከ20 በላይ ዜጎች ትናንትና ዛሬ ተገደሉ



12705471_450455978485107_5215018591951289808_nበኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ህዝባዊ ተቃውሞ ለማስቆም የአጋዚ ጦር በወሰደው የሃይል እርምጃ ከእሁድ ምሽት ጀምሮ ከ20 በላይ ዜጎች መገደላቸውንና ከ42 በላይ መቁሰላቸው ታወቀ።በኦሮሚያ ክልል በሃረርጌ መቻራ፣ በደኖ፣ ጨለንቆ፣ አወዳይ፣ ሜጨታ፣ አብሮራና፣ ሃሮማያ ፥ በወለጋ ደምቢደሎ፣ ቄለም፣ ሳሲዶ፣ ወረዳ ባሎ ከተማ ፥ በአርሲ በቆጂ፣ በቡሌ ሆራ በገናሌ፣ በምስራቅ ሸዋ አዳሚቱሉ ከፍተኛ የህዝብ ተቃውሞ የነበረ ሲሆን ከባድ መሳሪያ ታንክና መትረየስ የታጠቁ የአጋዚ ጦር በተማሪዎችና በሰላማዊ ዜጎች ላይ በመተኮስ ከ20 በላይ ኢትዮጵያውያንን መግደሉ ታውቋል።
በወለጋ ቄለምና ባሎ ከተማ አመኑ ተረፈ፣ ገለታ ነገሮ፣ ቢሉሱማ አብዲሳ፣ ቶሌራ መርጋ እና አርገኔ የተባለች ሴት በሰቃቂ ሁኔታ በመግስት ሃይሎች ተገድለዋል።
በሃረርጌ በመቻራ በበደኖና፣ ጨለንቆ ሃሰን አብደላ፣ አሳድ ኢብራሂም እና ሮባ ማሞ የተባሉ ወጣቶች በጥይት ግድያ ተፈጽሞባቸዋል።
በመቻራ ለተቃውሞ የወጡ ነዋሪዎች ደረቱ ላይ በጥይት ተመትቶ የተገደለ ሌላ ወጣት አስከሬን ተሸክመው ጎዳና ላይ ሲወጡ ታይተዋል።
በዚሁ ከተማ በጥይት ተመትተው የቆሰሉ ከ20 በላይ ሰዎች ወደገለምሶ ሆስፒታል መወሰዳቸውም ታውቋል።
ተቃውሞ ከተነሳበት ህዳር 1, 2008 ጀምሮ ተቃውሞው የጸረ-ሰላም ሃይሎች ነው ከዚያም የመልካም አስተዳደር ቸግር ያመጣው ነው ሲል የተለያዩ መግለጫዎችን ያወጣው የመንግስት፣ በአርሲ-ሸሸማኔ የነበረውን ተቃውሞ ተከትሎ ጉዳዩ የጸረ-ሰላም ሃይሎችና አክራሪዎች ነው በማለት ንብረቶችን መውደማቸውን ገልጿል።ይሁን እንጂ የመከላከያ ሰራዊትና ፊዴራል ፖሊስ በወሰዱት የሃይል እርምጃ፣ ስለሞቱት ዜጎች ቁጥር እስካሁን አልተገለጸም።
ባለፉት 3 ወራት በተካሄደው ተቃውሞ ከ300 በላይ ኢትዮጵያውያን ሲገደሉ፣ ቁጥሩ በውል ያልተገመቱ ሰዎች የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ ከ 5000 በላይ ዜጎች ለእስር ተዳርገዋል
ኢሳት (የካቲት 22 ፥ 2008)     

Monday, 22 February 2016

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጎንደር ውስጥ በህወሓት ከአቅሙ በላይ የታጠቀ ጥምር ኃይል ላይ ጥቃት ፈፅሞ ከባድ ጉዳት አደረሰ፡

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ)

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጎንደር ውስጥ በህወሓት ከአቅሙ በላይ የታጠቀ ጥምር ኃይል ላይ ጥቃት ፈፅሞ ከባድ ጉዳት አደረሰ፡፡ የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ሰራዊት በጎንደር ታች አርማጭሆ ሳንጃ ዶጋው የተባለ ቦታ ውስጥ ይንቀሳቀስ በነበረው እና ከመከላከያ፣ ከልዩ ኃይል፣ ከፀረ-ሽምቅ እና ከሚሊሻ ጦር ተውጣጥቶ በልዩ ሁኔታ የተደራጀ የህወሓት ኃይል ላይ የካቲት 10 2008 ዓ.ም ከቀኑ 5 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በከፈተው ድንገተኛ ጥቃት ከፍተኛ ድልን ተቀዳጅቷል፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በጥምሩ የህወሓት ኃይል ላይ ድንገተኝነትን በማትረፍ ጠንካራ ምት አሳርፎ 35 ገድሎ 52 በማቁሰል እንዳልነበረ በማድረግ በታትኖታል፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት
12744127_933381463425241_4804296239051805393_n
10565119_933381213425266_795884614089067920_n
የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት

Saturday, 20 February 2016

ESAT News Analysis 17 February 2016 Professor Berhanu Nega

ብርሃኑ ነጋ ለስልጣን ነው የሚታገለውን ? ( ሄኖክ የሺጥላ )

ብርሃኑ ነጋ ለስልጣን ነው የሚታገለው ለሚሉ ሰዎች ዛሬ የመልስ ምት መፃፍ ኣምሮኛል ። እንደሚከተለው ይቀርባል ።
ከጥያቄው እንነሳ
ብርሃኑ ነጋ ለስልጣን ነው ወይ የሚታገለው ?
ቀጥተኛ ያልሆነ መልስ « ኣዎ!» ብርሃኑ ለስልጣን ነው የሚታገለው። 
ስልጣን ማለት ግን ምን ማለት ነው ? ስልጣንስ እንዴት ነው የሚያዘው ? የሚገኘው ኣላልኩም። እሰሚገባኝ እውነተኛው የስልጣን ጉልበት እና ስልጣን ያለው ህዝቦች በፈቀዱት የመገዛት ምርጫቸው የመጠበቁ ላይና ያንን ምርጫቸውን በኣግባቡ በሚረዳ የስልጣን መንፈስ ውስጥ ያለ ማህበራዊ የመሪና እና የተመሪ ኣስተዳደራዊ መግባባት እና መስተጋብር የሚፈጥረው ቁርኝት ውጤት ነው የሚመስለኝ ። ምን ማለት ነው? የሚመራውን ያልመረጠ ህዘብ ፥ መሪህ ነኝ ላለው ኣካል መንፈሱን ኣይገብርም ። የማይፈልገው ኣለቃ የተሾመበት ህዝብ ፥ የሚፈልገውን ኣይናገርም ። ስለዚህ ህዝቡ ከሞላ ጎደል የስልጣኑ ባለቤት ሳይሆን ፥የስልጣኑ መጠቀሚያ ዕቃ ነው የሚሆነው። በቀላል ቋንቋ የኣገዛዙ ባሪያ ነው ማለት ይቻላል ። መሪውን ያልመረጠ ህዝብ በ « ጌቶችህ ነን» ባዮቹ የመገዛቱ ነገር ከምርጫ የመጣ ሳይሆን « ጌቶቹን» በሚገባቸው ቋንቋ ሊገገዳደርበት የሚያስችለው ኣቅም የማጣቱ ጉዳይ ነው የሚሆነው ። ስለዚህ ስልጣን ታግሎ የማሸነፍ ወይም ሞክሮ የመሸነፍ ጉዳይ ሳይሆን የመመረጥ ጉዳይ ነው ፥ ስልጣን የራዕይ ጉዳይ ነው፥ ስልጣን በብረት ክንድ የሚገኝ ወይም ደሞ በለሰለሱ መዳፎች የማይጨበጥ ቁስ ኣይደለም ። ስልጣን በሃሳብ ሞግቶ ቅቡል የሆነ እና ለህዝቡ የሚጠቅም ኣመለካከትን ለሚያመነጭ ጭንቅላት ህዝቡ በይሁንታ እና በህብረት የሚለግሰው የተመራጭነት ልዕልና ነው ። ለዚህም ነው ወያኔ የለበሰው የስልጣን ካባ ሰፍቶት የምንመለከተው ። የሱ ስላይደለ ፥ ለካባው የሚሆን ተክለ ሰውነት ስለሌለው ። ካባውን ቢደርብም ኣካሉ ላይ መጋረጃ የመሰለበት ፥ በህዝቡ የፍትህ እና የመልካም ኣስተዳደር ጥያቄ ልክ የተሰፋው ካባ ፥ ለወያኔ ኣይነት የዲሞክራሲ ማራስምስ ለያዘው ስርኣት እጅግ ስለማይመጥን። ያልመረጠውን ህዝብ ሊመራ ቆርጦ የተነሳ ኣካል፥ በእንዲህ ያለ ውሳኔው የመምራት ብቃት እና ኣቅሙን ሳይሆን ግብዝነቱን ነው የምታይበት፥ ስልጣንን ላራሱ ችሮ በጉልበቱ እያስፈራራ የህዝብ ጥያቄ ኣፍኖ «ባለ ስልጣን» ነኝ የሚልህ ኣካል ፥ እሱ በጉልበቱ ካስገበረው የህዝብ መንፈስ ውስጥ ያለውን የእምቢተኝነት ስሜት መረዳት ኣለመቻሉን እንጂ መምራት መቻሉን ልትመለከት ኣትችልም ፥ ምክንያቱም ስልጣን ስለሌለው ። ስልጣን በጠመንጃ ኣፈ ሙዝ ተገኝቶ ኣያውቅም። የጠመንጃ ኣፈ ሙዝ ስልጣንን ያለ ህዝብ ፍቃድ እየባለገበት ያለን ኣንድ ደፋር ስርኣት ሊያስወግድ ይችል ይሆናል እንጂ ፥ የስልጣን መሰረት ይጥላል ብሎ ማሰብ ከንቱነት የሚሆነውም ለዚያ ነው ። ስልጣን የሚገኘው በሃሳብ በመላቅ ነው ፥ የተሻለ ሆኖ በመገኘት ነው፥ ስልጣን የስልጡንነት ውጤት ነው ። ለምሳሌ ኣባትነት ስልጣን ነው ። ስልጣኑን የሰጠው ደሞ የኣባትነት ሚናው ነው ። ለልጆቹ የሚሆን ምግብ ፥ ልብስ ፥ መጠለያ ያቀርባል ፥ ልጆቹን ሲያማቸው ያሳክማል ፥ ሲወድቁ ያነሳል ፥ ኣንዱን ካንዱ ኣያበላልጥም ። ይህ በተግባር ላይ የተመሰረተ የሃላፊነት ተቀባይነት ስሜት ኣባት ያደርጋል ፥ በልጆች ልብ ውስጥ ፍቅርን ይጭራል ፥ ተሰሚነት ብቻ ሳይሆን ታማኝነትንም ያለ ኣንዳች ሰባኪ በልጆች ልቦና ውስጥ ያኖራል ። የመንግስት ስልጣንም ከዚህ የተለየ ኣይደለም ። ህዝቦቹ በተራቡ ጊዜ በኣፋጣኝ ከጎተራው ዝቆ ያበላል ፥ በስደት መከራ መገጠማቸው ጊዜ ኣለሁላችሁ ይላል ፥ በተቻለ መጠን ኣያዳላም ፥ ኣንደኛ ዜጋ ፥ ሁለተኛ ዜጋ የሚባል ነገር ስልጣን በተሰጠው ስርኣት ውስጥ ኣይንፀባረቅም ። ይህ ደሞ የወያኔ ባህሪ ኣይደለም፥ ምክንያቱ ደሞ ወያኔ ስልጣን ስለሌለው።
ባጭሩ ብርሃኑ ነጋ ለስልጣን ነው የሚታገለው፥ የሱም የስልጣን ትግል ለልጆቹ ከቆመ ኣባት ወይም የኣባትነት ስልጣን ከተሰጠው ሰው ጋ ይመሳሰላል ። ብርሃኑ ለኢትዮጵያ እና ለህዝቦቿ በጎ ነገር ያስባል ፥ ለሱ ሁለተኛ ዜጋ የሚባል ነገር የለም ፥ ኣንደ ኣንድ ትልቅ ኣባት ኣንድ ህይወቱን ኣደጋ ላይ ጥሎ የምንፈልገው ነፃነት ይመጣ ዘንድ ይታትራል ። ብርሃኑ ህዝብን ወደ ተሻለ መንገድ መምራት የሚያስችል ዘመናዊ እውቀት ባለቤት ነው ፥ቅን ልቦና ባለቤት ነው ፥ የትእግስት ባለቤት ነው ። ብርሃኑ በሲደሃርታ ወይም በቡድሃ ሊመሰል ይችላል። ቡድሃ መልካም ህይወትን ኣልናቀም ፥ ግን ከኣባቱ ቤተ መንግስት ኣጥር ስር የወደቀው ድሃ ሰው ከሱ ሰማያዊ ህይወት በለጠበት ፥ ኣላማውም የኣባቱን ሰማማዊ ህይወት ወደ ርካሽ የድሃ ህይወት መቀየር ኣልነበረም ። የቡድሃ ህይወት ፥ የድንጋይ ግንቡን ጥሶ ፥ ልቡን ዘልቆ የገባ ኣንድ ነገር ብቻ ነው ፥ የ ሰው ልጅ ፍቅር ፥ የእኩልነት ፍቅር ፥ የመብት ፍቅር ፥ የብርሃን ፍቅር ። ብርሃኑም በነዚህ ፍቅሮች የተመታ ሰው ነው ፥ በፍቅር የወደቀለት ነገር ደሞ መሪ የሚያደርገው ነው ። ይገባዋል እኛም እንደግፈዋለን ፥ ከጎኑም እንቆማለን ። ቃላችን ኣይታጠፍም !!!

የህወሓት‬ አገዛዝ የሱዳኑን ድንበር ጉዳይ ሙሉ በሙሉ በጦር ኃይሉ ቁጥጥር ስር እንዲሆን አደረገ፡፡

(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ ሬድዮ
የወሓት አገዛዝ የሱዳን መንግስት በሽፍትነት ዘመኑ ለዋለለት ውለታ ምላሽና ብረት ያነሱ የነፃነት ድርጅቶች ጠረፍ ለጠረፍ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ በመግታቱ ረገድ የሚደረግለትን ትብብር ለማፅናት ከሁመራ እስከ ቤንሻንጉል ጉሙዝ 1600 ኪሎ ሜትር ርዘማኔ ያለው፣ 30 ኪሎ ሜትር ደግሞ ወደ ውስጥ የሚገባ ሰፊና ለም መሬት ቆርሶ ሰጥቷል፡፡
መሬታቸው ተነጥቆ ለሱዳን በመሰጠቱ በ2002 ዓ.ም ብቻ 37 ባለሀብቶች ውልቃቸውን በመቅረት ተፈናቅለዋል፡፡
1. ነጋ ደስታ 21. ማማይ ሽፈራ
2. አስረሱ ደስታ 22. አጥናው አማረ
3. ተፈሪ 23. ኃይሌ ተክሌ /ቢራ/
4. ጌታቸው 24. ሀጎስ
5. ሰረበ 25. ካሳ እንዳለው
6. ቻሌ ፈንቴ 26. ቻሉ ኑራይኔ
7. አዳነ ባብል 27. ደምለው ኑራይኔ
8. ብርሃኔ ጌታቸው 28. ብዙነህ ፀጋ
9. መለስ አስማማው 29. ግርማው ተዘራ
10. ታፍሮ 30. ገ/መድህን መንግስቴ
11. ጌታቸው ግደይ 31. ጌታቸው ሐጎስ
12. አብርሃም 32. አርአያ
13. ንጉሴ ገ/ሊባኖስ 33. አሰማራው መኮንን
14. ሲሳይ ሽሬ 34. ጌጡ ማለደ
15. አበባው 35. ግደይ አቡሃይ
16. ጌታሁን ሽባባው 36. አለልኝ አጣናው
17. ንጉሴ 37. ፈጠነ አዳነ
18. በያን
19. ደለለኝ መንግስቱ
20. ስመኘው ብርሃኔ
ስለሆነም በአካባቢው ከፍተኛ ተቃውሞ በመነሳቱ ለረጅም ጊዜ የዘለቀ ግጭት፣ አለመረጋጋትና ውጥረት ሰፍኗል፡፡
የህወሓት አገዛዝ ይህን የህዝብ ተቃውሞ ለመደፍጠጥ በአካባቢው ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት ከማስፈሩ ባሻገር የመሬቱን ጉዳይ ሙሉ በሙሉ በጦር ኃይሉ ቁጥጥር ስር እንዲውል አድርጎታል፡፡
የኢትዮጵያና የሱዳን የጋራ ድንበር ክትትልና ቁጥጥር ዋና አዛዥ በሚል ብርጋዴር ጀነራል ሰለሞን ኢተፋ ህዝብ የመጨፍጨፍ ሙሉ ስልጣን ከአገዛዙ ተሰጥቶታል፡፡ ኮሎኔል ተስፋዬ ዘውዴ የተሰኘው ህወሓታዊ ደግሞ የድንበር ጥበቃ ሻለቃ በሚል ሽፋን የተደራጀውን ገዳይ ቡድን እንዲያዝ ተመርጦ ማንኛውንም እርምጃ በህዝቡ ላይ እንዲወስድ መመሪያ ተሰጥቶታል፡፡
በተጨማሪም 24ኛ ክፍለ ጦር መሬቱ በተሰጠበት አካባቢ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በኮሎኔል ተስፋዬ ዘውዴ የሚመራው ረሻኙ ሻለቃ ጦር ድጋፍ ሲያስፈልገው እንዲሰጥ ከላይ ከአገዛዙ ጥብቅ ትዕዛዝ እንደተላለፈለት ታውቋል፡፡

Friday, 19 February 2016

በሕውሃት ዉስጥ ዉጥረት ነግሷል ።


የትግራዩ አስተዳደር አባይ ወልዱ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን እና የወያኔ ባለስልጣናት ተብዬዎች በማንኛዉም ወቅት እና ሰአት አደጋ ላይ ሊወድቁ እንደሚችሉ የሚያመላክት ፍንጭ ከብሐራዊ መረጃ አፈትልኳል።

የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድንን በቁንጮነት እየመሩ መላዉ ኢትዮጵያዊያንን በነጻነት ጥማት ወጥረዉ ሁለት አስርት አመመታትን የዘለቁት ወንጀለኞች በተለይም የብሔራዊ መረጃ ከፍተኛ አመራሮች እርምጃ እየተወሰደባቸዉ ሲሆን በተጨማሪ የትግራዩ አስተዳደር አባይ ወልዱ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን እና የወያኔ ባለስልጣናት ተብዬዎች በማንኛዉም ወቅት እና ሰአት አደጋ ላይ ሊወድቁ እንደሚችሉ የሚያመላክት ፍንጭ ከብሐራዊ መረጃ አፈትልኳል። የብሐራዊ መረጃ ክትትል ክፍል ኬብል 09አዲስ አበባ 13ቢ l Cable: 09ADDISABABA13 b (S) Ethiopia’s national intelligence program facilitator fastest meting with Ethiopia’s national intelligence chief, Getachew Assefa, for a four hour private meeting on…….. . በሚል ኮድ ያስተላለፈዉ መልእክት ከፍተኛ የመረጃ ሰራተኞችን በቀላሉ እያጡ መሆኑን በመግለጽ በስፋት ተወያይተዉ ያለ በቂ መፍትሄ መበተናቸዉ ተረጋግጧል።

ይህዉ ወንጀለኛ ቡድን በተለይም ለትግራይ ህዝቦች ብቻ ደህንነት የቆመ ይመስል በመላዉ ሐገሪቱ ላይ የተፈጠረዉን አለመረጋጋት ተንተርሶ የትግሬ ተወላጅ የሆኑ የመረጃ ሰራተኞቻችን በቀላሉ እየተጠቁ በመሆኑ በምትካቸዉ የገንዘብ ፈሰስ ተደርጎ በአማራና በኦሮሞዎች ላይ ማተኮር አለብን በሚል ሓሳብ ላይ ቢወያይም ስረአቱ ከደረሰበት ፖለቲካዊ ክስረት የተነሳ በሌላ ብሔሮች ላይ ያለዉ እምነት መመናመኑና ቀጣይ ስራዎችን ሚስጥራዊ አድርጎ እንኳን ለማስፈጸም ያለመቻሉን ገልጾ ደብረጺዮን ለተባለዉ የብሔራዊ መረጃዉ አካል አመልእክቱን አስተላልፏል።

በአጠቃልይ በመላዉ ሐገሪቱ የሚገኙ ወታደራዊ መረጃ ሰራተኞች፣ የሚስጠር መረጃ ሰራተኖች፣ የሲቪል መረጃ ሰራተኞች፣ መንግስታዊ መረጃ ሰራተኞች፣ ተራ መረጃ ሰራተኞች፣ ተደራቢ ወሬ አቀባዬች( undercover police ) ሰራተኞች እርምጃ እየተወሰደባቸዉ መሆኑን ተረጋግጧል ከያንዳንዱ የእርምጃ አወሳሰድ ሁኔታ ጀርባ ያለዉ ህዝብ መሆኑ ደግሞ ጉዳዩን አሳሳቢ ቢያደርገዉም ጉዳዩን ወደ አርበኖች ግንቦት 7 እና ወደ ኦሮሞ ነሳነት ግንባር (በተለይምች ወደ ሙስሊሙ) መሐበረሰብ መዉሰድ እንደሚገባ ወስኗል በመሆኑም መላዉ ኢትዮጵያዊያን የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድን ግበአተ መሬት እየተፋጠነ መሆኑን በመገንዘብ ለበለጠ ድል እራሱን በማዘጋጀት ሐገሩን ነሳ እንዲያወጣ በእናት ኢትዮጵያ ስም አደራ እንላለን።
ድል ለመላዉ ኢትዮጵያ ህዝብ ! !                                                                                                                                                                      
by 

በሻሸመኔ፣ በነቀምት፣ በአምቦ እና በጉደር ዛሬ ብቻ 16 ሰዎች ተገደሉ – በምስራቅ ሐረርጌና በምዕራብ አርሲ ዛሬም ሕዝብ ከአጋዚ ጦር ጋር ተፋጧል


nekemt
የ አጋዚ ጦር በነቀምት (Photo)
(ዘ-ሐበሻ) በምዕራብ አርሲ ሻሸመኔ አካባቢ በምትገኘው አባሮ መንደር የአጋዚ ጦር 4 ሰላማዊ ሰልፈኞችን መግደሉ ተሰማ:: የሕዝቡ ተቃውሞ በምስራቅ ሐረርጌ የተለያዩ ከተሞች እና ወረዳዎች እንደቀጠለ ነው::

በምስራቅ ሐረርጌ በጉራዋ ወረዳ በጨፌ ጃናታ መንደር በተነሳ የሕዝብ ተቃውሞ የአጋዚ ጦር በርካታ ሰላማዊ ሰልፈኞችን ማቁሰሉን ምንጮች ከስፍራው ዘግበዋል::
በምስራቅ ወለጋ ነቀምት በተነሳ የህዝብ ቁጣም የአጋዚ ሠራዊት እንዲሁ በርካታ ሰላማዊ ሰልፈኞችን ያጠቃ ሲሆን ወጣት ሴቶች ሳይቀሩ የአጋዚ ጥይት ሰለባዎች መሆናቸውን ምንጮች ዘግበዋል:: የነቀምት ከተማ ሄልሜት በለበሱና ሙሉ የጦር መሳሪያ በታጠቁ የአጋዚ ሠራዊት የተከበበች ሲሆን በከተማዋ ለሚነሱ ጥቃቅን ጥያቄዎች ሁሉ ጥይት ምላሽ እንደሆነ የአይን እማኞች ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል::
ዛሬ ሻሸመኔ አቅራቢያ በምትገኘ አባሮ መንደር በተነሳ የሕዝብ ተቃውሞ ፌደራሎች 4 ወታቶችን መግደላቸው ሲገለጽ በኮፋሌ እና አካባቢዋ ደግሞ 12 ሰዎች መገደላቸውና ከ20 በላይስ ሰዎች በጥይት ክፉኛ መቁሰላቸው ተዘግቧል::
በተለይ ዛሬ በሻሸመኔ፣ በነቀምት፣ በአምቦ እና በጉደር አካባቢዎች የበርካታ ሰዎች ሕይወት መቀጠፉን የሚገልጹት ምንጮች የሕዝቡም ቁጣም በዚያው ልክ እንደቀጠለ ገልጸዋል:: በተለይ በነቀምት የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት የሆኑ ወታደሮች ሳይቀሩ በአጋዚ ሰራዊት በጥይት መቁሰላቸው ተሰምቷል::

የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ ማለት እኚህ ናቸው – አርአያ ተስፋማሪያም

Getachew Assefa
በአገሪቱ የሚፈፀሙ ግድያ፣ አፈናና ስቃይ በበላይነት የሚመሩት እኚህ ሰው ናቸው። ጌታቸው ደረቅና ላመኑበት ነገር ወደኋላ የማይሉ ናቸው። መለስ በህይወት እያሉ በብዙ ጉዳዮች ያለመግባባት በመሃከላቸው ነበር። ሞት ቀደማቸው እንጂ ጌታቸውን ከስልጣን ሊያባርሩቸው እንደነበረ እስር ቤት የሚገኘው የቀድሞ የደህንነት የቀድሞ ሹም ወ/ስላሴ በመቀሌ ጉባኤ ገልፆ ነበር። ” ለምሳ ያሰቡንን ለቁርስ አደርግናቸው” እንዳሉት ወ/ስላሴና መዋቅሩ እስር ቤት የከተቱት ጌታቸው ናቸው። በንፁሀን ዜጎች የሚደርሰው ስቃይና ፍጅት ግን በጌታቸው ተጠናክሮ ቀጥሏል። ከባልስልጣናት ሙስና ውስጥ ያልገቡት ጌታቸው ብቻ ናቸው። (የሌላ የደህንነት ሹም ማንነት በፎቶ አስደግፌ እመለሳለሁ)                                                                                                                                                              by ሳተናው

በዚህ ሁኔታ ኢትዮጵያ እንደ አገር ትቀጥል ይሆን ? – ግርማ ካሳ


07a6fd15-78ba-417b-990d-3f971b848a62ከ25 አመታት በፊት ሕወሃት/ኢሕአዴግ ከፋፍሎ ለመግዛት በሚል የዘረጋው የዘር ፖለቲካ ወይንም የነርሱን አባባል ልጠቀምና “የብሄር ብሄረሰቦች” ፖለቲካ፣ ብዙዎች ኢትዮጵያን እንደ አገር ሊያጠፋ የሚችል ትልቅ አደጋ “time bomb” እንደሚሆን ሲያስጠነቅቁ ነበር።
በኦሮሚያ ገጠሮችና አነስተኛ ከተሞች እያየን ያለነው እንቅሳሴ፣ መቶ በመቶ በኦሮሞ ብሄረተኝነት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ሳይሆን እንዳልቀረ ነው። ተቃዋሚዎቹ ኦሮሚያ ሪፑብሊክ የተባለች አገር ለመመስረት፣ ለ40 አመታት ሲታገል የነበረዉን፣ ከሕወሃት ባልተናነሰ በብዙ ወገኖቻችን ላይ ከፍተኛ ጭካኔ የፈጸመዉን፣ የኦነግን ባንዲራ ሲያዉለበልቡ ነው እያየን ያለነው።
ታዲያ በዚህ ሁኔታ እንዴት ነው እንደ አገር መቀጠል የሚቻለው ? ሁላችንም የምናሰላው በዘር ሂሳብ ከሆነ እንዴት ነው ለመስማማትና ሁሉም ሰጥቶ በመቀበል መርህ አሸናፊ የሆነበትን መፍትሄ ለመፈለግ የምንችለው ? አንድ ሰው ሁሉንም ነገር በዘር አጥር ብቻ ተወስኖ የሚያይ ከሆነ፣ ከርሱ ዘር ዉጭ ያለው ሌላው ማህበረሰብ አይታየውም። የሌላው ማህብረሰን ጥያቄ ለማስተናገድ ፍቃደኛ አይሆንም።
በዚህ በኦሮሚያ በተነስው እንቅስቃሴ ዙሪይ በተለይም አላማዉና ግቡን በተመለከተ ለሚነሱ ጥያቄዎች የተለያዩ መልሶች ነው የሚሰጡት።
የመብት፣ የፍትህ የሰብዓዊነትና የመሬት ባለቤትነት ጥያቄ ነው የሚሉ አሉ። ያ ከሆነ ጥያቄዎቹ ሌሎች ማህበረሰቦችንም ስለሚመለከት፣ ትግሉ ከኦሮሞነት አልፎ ኢትዮጵያዊነት ማድረግ ይቻል ነበር። ግን ያንን ማድረግ አልተቻለም።
ጥያቄዎቹ በኦሮሞ ማንነት ዙሪያ ከሆኑ፣ የኦሮሞ ባህል፣ ቋንቋ ፣ ታሪክ እንዲከበርና ትልቅ ቦታ እንዲሰጠው፣ ኦሮሞው በፌዴራልም ሆነ በክልል በአፋን ኦሮሞ አገልግሎት እንዲያገኝ ..በአጭሩ የኦሮሞ ብሄረሰብ መብት እንዲከበር ከሆነ ፣ ሌላው ማህበረሰብም የሚሰማማበት ጉዳይ ነው። ችግር ሊኖረው አይገባም ነበር። ግን በዚህ ጉዳይ መመካከር አልተቻለም።
ጥያቄዎቹ የኢኮኖሚ ጥያቄዎች እንደሆነ አንዳንዶች ይናገራሉ። ለምሳሌ በቦረና ጉጂ ዞኖች እነ አላሙዲን ወርቅ እየወሰዱ ነው። ከወርቁ የተገኘው ገንዘብ ግን በቦረናና ጉጁ የሕዝቡን ኑሮ ሲያሻሻል አናይም። በቂ ዉሃ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ክሊኒኮች ….የሉም። አሁንም ህዝቡ በድህነት ዉስጥ ነው ያለው። ይሄ ደግሞ የኦሮሞ ማህበረሰብ ጥያቄ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያዊ ጥያቄ ነው። የአገሪቷን ሃብት የተቆጣጠሩት እጅግ በጣም ጥቂት ግለሰቦች ናቸው። በኢኮኖሚ ዙሪያም ያለው ኢፍትሃዊነትና አድልዎ ኦሮሞው በተናጥል ሳይሆን ከሌላው ማህበረሰብ ጋር በጋራ መጠየቅ የሚችለው ነገር ነበር። ግን ያንን ማድረግ አልተቻለም።
ጥያቄው አሁን ያለችዋ ኦሮሚያ ግዛቷ ሳይሸራረፍ፣ አዲስ አበባን አካታ እንድተቀጠል ከሆነ፣ ሕዝቡ ሳይመክርበት በኦነግና በሕወሃት በሕዝቡ ላይ የተጫነን ዉሳኔ እንዲቀጥል መፈለግ ነው። በዚህ ሌላው ማህበረሰብ ሊስማማ አይችልም።በኢትዮጵያ ዉስጥ ያለው ፌዴራል አወቃቀር ለዉይይት፣ ለድርድር በሕዝቡ ፊት መቅረብ አለበት። የአዲስ አበባ፣ የአዳማ፣ የቢሾፍቱ፣ የዱከም፣ የሰበታ፣ የቡራዪ፣ የሞጆ፣ የሆለታ፣ የጂማ ….ሕዝቦች አሁን ኦሮሚያ በምትባለው ክልል ዉስጥ መቀጠል እንደሚፈልጉ ሊጠየቁ ይገባል። ህዝብ ሳይፈለግ በግዴታ አንዱ ክልል ዉስጥ መካተት የለበትም። ህዝብን ማዳመጥ የግድ ነው። ሕዝብ አሁን ያለው አወቃቀር ከደገፈ መልካም። ካልሆነ ግን እኛ የፈለግነው ካለሆነ እንረብሻለን በማለት፣ በብሄረሰብ መብት ስም፣ የሕዝብን ፍላጎት ለመግፋት መሞከር ነው። እርግጥ ነው ኦሮሚያ ዉስጥ በኦሮሞ ብሄረተኝነት ጥያቄ ዙሪያ በብዙ ገጠሮችና ትናንሽ ከተሞች ሕዝብን ማንቀሳቀስ ተችሏል። ግን በብዙ ሌሎች የኦሮሚያ ገጠሮች፣ ትናንሽና ትላልቅ ከተሞች የሚኖሩ በአሥር ሚሊዮን የሚቆጠሩ የሕዝቡ አካል የሆኑ ሌሎችም እንዳሉም መረሳት የለበትም።
እንደዚያም ሆኖ ግን ሕዝብ ዴሞክርሲያዊ በሆነ መንገድ ፍቱን መፍትሄ እስኪሰጠው በኦሮሚያ ያሉት ኦሮምኛ የማይናገሩት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ መብታቸው ተከበሮ፣ በኦሮሚያ አማርኛም ከአፋን ኦሮሞ ጋር የሥራ ቋንቋ ሆኖ፣ ስልጣን ከክልሉ ወደ ዞኖች በስፋት እንዲወርድ ተደርጎ፣ በጊዜያዊነት አሁን ያለችዋ ኦሮሚያ እንድትቀጠል መስማማት ይቻላል። ግን ያንን ማድረግ አልተቻለም። (እዚህ ላይ በጊዜያዊነት የሚለውን አሰምርበታለሁ)
ታዲያ ለምን መስማማት አልተቻለም? እንዴት የኦሮሞዎች እንቅስቃሴ በአክራሪዎች ሊጠለፍ ቻለ ? መፍትሄው ምንድን ነው ? ምንድን ነው መደረግ ያለበት?
አንደኛ አሁን ያለውን የኦሮሞ እንቅስቃሴ የሚመሩ ወገኖች ሌላውን ማህበረሰብ መግፋት በአስቸኳይ ማቆም አለባቸው። በተለይም ይሄ የሚያውለበልቡት የኦነግ ባንዲራ በጣም በጣም ከሌላው ማሀብረሰብ ጋር በቀጥታ የሚያጋጫቸው ነው። እኔ በግሌ ይሄንን ሰንደቅ ሳይ በበደኖ ገድል ዉስጥ ነፍሰ ጡር እህቶችን ጨመሮ፣ በሕይወት የተወረወሩ ወገኖችን ነው የሚያስታወሰኝ።
ሁለተኛ የኦሮሚያ መሬቶች የኦሮሞዎች ብቻ ሳይሆን የሁሉም ኢትዮጵያዉያን መሆኑን መቀበል አለባቸው። ኦሮሚያ የኦሮሞዎች ሳይሆን ኦሮምዎችንም ጨምሮ በዉስጡ የሚኖሩ ነዋሪዎቿ ናት። በኦሮሚያ የሚኖሩ ሌሎች ኢትዮጵያዉያንን እንደ ኬንያዉያን መቁጠር ጸረ-ኦሮሞ፣ ጸረ-ኢትዮጵያዊነት ነው።
ሶስተኛ ሌላዉን ማህበረሰብ አግለው፣ እኛ ብቻ በተናጥል እናሸንፋለን ከሚል የተሳሳተ አመለካከት መላቀቅ አለባቸው። እንደ አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ጂማ፣ ቢሾፍቱ …ያሉ ትላልቅ ከተሞችን ሳይዙ፣ በትላልቅ ከተሞች የሚኖረውን ህዝብ ድጋፍ ሳያገኙ፣ በገጠርና በትናንሽ ከተሞች አሁን እንደሚደረገው እንቅስቃሴዎች ቢያደርጉ እስከየት ድረስ ሊዘልቁ ይችላሉ? ሰላማዊ ዜጎችን በጨካኞቹ የአጋዚ ወታደሮች ከማስጨረስ ዉጭ። ይልቅ፣ ብስለትና ጥንቃቄ ባለው መልኩ፣ ሌላዉን ማሀበረሰብ በማቀፍ ትግሉን ወደ ትላልቅ ከተሞች ማዞር ይገባል።የታጋዮች ካምፕ በሰፋ መጠን የሚከፈለዉም መስዋእትነት በእጅጉ ይቀንሳል። ለኦሮሞ ወጣቶች በርግጥ የሚያስቡ ከሆነ ይህ የኦሮሞዎች እንቅስቃሴን ሌሎች እንዲቀላቀሉት ማድረግ አለባቸው።
አራተኛ እንቅስቃሴው ሰላማዊ መሆን አለበት። የወታደሮች አስክሬን መጎተት በአገራችን ያልተለመደ ጸያፍ ተግባር ነው። ንብረቶችን ማቃጠል፣ አጋዚዎችች የበለጠ እንዲገድሉ፣ እንዲያስሩ፣ እንዲያሸብሩ ቀዳዳን መክፈት ነው። አጋዚዎች አሥር ወጣት ይገድላሉ።  ለምን ሲባሉ መሬት ላይ ሲጎተት የነበረውን ወታደር ያሳዩና “ይኸው ሰላማዊ ስዎች ሳይሆን ይሄንን የሚያደረጉ ሽብርተኞች ናቸው። ራሳችንን የመከላከል ግዴታ አለብን” የሚል ምላሽ እንዲሰጡ ይረዳቸዋል።
አሁን የምንመክረው አንድነትን ነው። ዘር መቁጠር ጉዳት አለው ነው እያለን ያለነው። አገራችንን ለመበጥበጥና እርስ በርሳችን እንድንፋጅ ለማድረግ ወያኔዎች ያስቀመጡትን “time bomb” እናክሽፍ ነው የምንለው። 95% በመቶ አፋን ኦሮሞ ተነጋሪዎች ባሉበት ቦታ ብቻ የሚነሱ ተቃዉሞዎችን በማድረግ ለዉጥን ከመጠበቅ፣ በሌሎች የኦሮሚያ አካባቢ ያለውን ሁኔታ መረዳት ይገባል ባይ ነን። አዲስ አበባን ጨመሮ በአራቱ የኦሮሚያ ዞኖች የሚኖረው ሕዝብ የኦሮሚያ ክልል አንድ ሶስተኛ ይሆናል። ኢኮኖሚን ደግሞ ከግምት ካስገባን ከ 75% በላይ የሚሆነው የኢኮኖሚክ እንቅስቃሴ ያለው ሸዋ ዉስጥ ነው። በዚህ አካባቢ ግማሹ አንደኛ ቋንቋው አፋን ኦሮሞ አይደለም። አብዛኛው ነዋሪ የኢትዮጵያ ብሄረተኛ ነው። ይሄንን ህዝብ እንደሌለ መቁጠርና መግፋት ያለ ምንም ጥርጥር ለሽንፈት የሚዳርግ ነው። ከስሜት ወጣ ብለን በርጋታ ይታሰብበት እንላለን።፡የዘር ነገር አያዋጣንም።ኦሮሞ፣ አማራ ፣ ትግሬ መባባል አያዋጣንም። እልህ ጥላቻ አያዋጣንም። ለዘመናትት ተከባብረን፣ ተዋልደን የኖረን ነን። የሚለያየንን ሳይሆን አንድ ያደረገንን ነገር ማሰቡ ይበጃል ባይ ነን።
ለማጠቃለያ ይሄን እጽፋለሁ። በአጭር ጊዜ ዉስጥ መልኩን እየቀየረ ያለው እንቅስቃሴ ለሁሉም የሚበጅ ጥቅም ሊያመጣ በሚችል መልኩ በቶሎ ካልተመራ፣ አቅጣጫው ወደ ቀናው መንገድ ካልተመለሰ፣ በኦነጋዉያን እና አክራሪዎች ዘረኛ የጥላቻ ፖለቲካ አገሪቷ ወደ ከፋ ቀዉስ ዉስጥ ነው የምትገባው። ሶስት ነገር ነው ሊሆን ይችላል ብዬ እገምታለሁ፡
ገዢው ፓርቲ እንደለመደው ጭካኔዉን አብዝቶ፣ በተናጥል በኦሮሞዎች ላይ ኢሰብአዊ እርምጃዎችን በመዉሰድ ተቃዉሞዉን በኃይል ይጨፈልቀዋል። ይሄንንም ማድረግ ጀምሯል። ብዙ ዜጎች እየተገደሉ ነው። ልክ እንደጋምቤላ የኦሮሚይ ክልል ሙሉ በሙሉ በነሳሞራ እጅግ እንድትወድቅ ልትደረግ ትችላለች። ወታደራዊ ቀጠና ትሆናለች ማለት ነው። እየሆነችም ነው።
ተቃዉሞው አይሎ፣ በአርሲ፣ በወለጋ፣ በሃረርጌ ብዙ ቦታዎች የኦህደዴን አስተዳደር በመገልበጥ፣ የአጋዚ ወታደሮች እንዳይንቀሳቀሱ መንገዶችን በመዝጋት፣ ብዙ የኦሮሚያ አካባቢዎች ከወያኔዎች ቁጥጥር ዉጭ ማድረግ ይቻል ይሆናል። ወያኔዎችም በሁሉም ኦሮሚያ ሕግን ስርዓት ለማስጠበቅ አቅም ሊያጡ ይችላል። በሌላ በኩል በወላጋ፣ በአንዳንድ የአርሲ ቦታዎች በሃረርጌ ያለው እንቅስቃሴ በሁሉም ኦሮሚያ ድጋፍ ስለሌለው፣ ተቃዋሚዎች ሁሉንም ኦሮሚያ ሊቆጣጠሩ አይችሉም። በተለይም ትልልቅ ከትሞች ባሉበት ቦታዎች። ስለዚህ የተወሰኑ ቦታዎች በተቃዋሚዎች፣ የተወሰኑ በአገዛዙ ቁጥጥር ስር ሆነው ይቀጥላሉ። ይሄ ደግሞ በአጭሩ ሲሪያና ሊቢያ ተኮነ ማለት ነው።
ወያኔዎች ነገሩን መቆጣጠር ሲያቅታቸው አዲስ አበባን ለቀው ወደ ትግራይ ይሄዳሉ። ያኔ “ጸር-አማርኛ፣” እና የነርሱን አባባል ልዋስና “ጸረ-አቢሲኒያ” ዘመቻዎች ይጠናከራሉ። ላለፉት 25 አመታት በብዙ የኦሮሚያ ግዛቶች ሲስተማቲክ በሆነ መንገድ የጸር-ማጽዳት ሥራ እንደተሰራው፣ ከዚህ በፊትም በጭክኔ የሌሎች ማህበረሰብ አባላት እንደተገደሉ፣ እንደተጨፈጨፉ (በደኖ፣ አርባ ጉጉ፣ አመያ ..ይመስክሩ) ፣ የዘር ፖለቲካ መጥፎ ነገር ነውና፣ ያኔ የነበረው የዘር ፖለቲካ አሁንም እስካለ ድረስ፣ ያኔ የተከሰተው አሁንም የማይከሰትበት ምክንያት አይኖርም። በዚህ ሂደት እነርሱ አዲስ አበባን እና ሙሉ ሸዋን ከአማርኛ የጸዳ ለማድረግ ሲሞክሩ፣ ሌላው እሺ ስለማይላቸው ፣ የዘር መተላለቅ ይከሰታል።
በዚህም ሆነ በዚያ አማራጩ በጣም የከፋ ነው የሚሆነው። ኦነጋዉያን የሚያራምዱት የዘር ፖለቲካ ኦሮሞዉን አይጠቅምም። ኦሮሞዉን ከሌላው ለመለየት የሚደረግ ፖለቲካ ኦሮሞዉን አይጠቅምም። ኦሮሞው ከሌላው ጋር እንዲጋጭ፣ በሌሎችም ማህበረሰቦች በጥራጥሬ በፍርህት እንዲታይ መደረጉ ኦሮሞዉን አይጠቅምም። ኦሮሞው ያመረተዉን መሸጥ አለበት። የኦሮሚያ ከተሞች እንዲያድጉ ንግድም ቱሪዝም ያስፈልጋቸዋል። ተነጥሎ መቀመጥ ፣ ሌላውን መግፋት፣ በርን ሌሌላው መዝጋት፣ ትልቅ ኪሳራ ነው። እነ ነቀምቴ፣ እነ አማቦ፣ ከነአዋሳ ይማሩ እላለሁ።
(ከዚህ በታች የምታዩት ፎቶ ምን ያህል በኦሮሚያ ያለው እንቅስቃሴ በአክራሪዎች፣ በኦነጋውያን እንደተጠለፈ ነው)                                               by ሳተናው

Thursday, 18 February 2016

ወልቃይትና አላማጣ አማራ ናቸዉ

12734064_249101812088641_5264127836333796878_nበተደጋጋሚ የታዘብኩት ነገር ቢኖር ወልቃይት አማራ ነዉ ሲባል የቦታዎቹን ስያሜ እንደመከራከሪያ ያቀርባሉ፡፡ካፍታ ሁመራ,ወልቃይት,ፀገዴ,እንዳ መሀሪ,ራያ አዘቦ,አፍላ,አላማጣ እና የመሳሰሉት የአማርኛ ትርጉም የላቸውም፡፡ስለዚሕ የትግሬ መሬቶች ናቸዉ ይላሉ፡፡
በስያሜ ቢሆን ኖሮ ብዙ ስፍራዎች አሁን ባሉበት ክልል ባልቀጠሉ ነበር፡፡ለምሳሌ ወልቂጤ (የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ),ጉራ ፈርዳ(ቤንች ማጂ),ቡታ ጅራ(ጉራጌ ዞን), ጉባ ላፍቶ(ሰሜን ወሎ),ቦረና (ደቡብ ወሎ),ቡሬ(ጎጃም) እና የመሳሰሉት የኦሮምኛ ስያሜዎች ናቸዉ፡፡ከተሞቹ ግን የኦሮሞ መኖሪያ አይደሉም፡፡
የአማርኛ ስያሜዎችንም እንመልከት አርባ ምንጭ(ደቡብ),ሀገረ ማርያም(ኦሮምያ),ደብረዘይት(ኦሮሚያ), አዲስዓለም(ኦሮሚያ) እና የመሳሰሉት የአማርኛ ስያሜዎች ናቸዉ፡፡ስፍራዎቹ ግን የአማራ መኖሪያዎች አይደሉም፡፡
ስያሜዎች በአብዛኛው የሚያመላክቱት የሕዝቦችን አብሮ መኖር እንጂ ባለቤትነትን አይደለም፡፡ለምሳሌ በጎንደር በኩል ከሱዳን ጋር በምንዋሰንባቸዉ ቦታዎች ላይ የሱዳንኛ ስያሜ ያላቸው መሬቶች አሉን፡፡ሉገዲ,አቦጢር,ገላሉባን,ከረደም,ስናር,መንደካና የመሳሰሉት መሬቶቻችን ስያሜዎች አማርኛ አይደሉም፡፡
የሰዎችም ስም ቢሆን እንዲሁ ነዉ፡፡ብዙ ኦሮሞዎች የአማርኛ ስሞችን ይጠቀማሉ፡፡ቁጥራቸዉ ቢያንስም አማራዎችም የኦሮምኛ ስሞችን ይጠቀማሉ፡፡ትግርኛም እንዲሁ ነዉ፡፡ለምሳሌ የወልቃይት የአማራ ማንነት አንቀሳቃሽ ኮሚቴዎች ዉስጥ ብዙ የትግርኛ ስም ያላቸው ሰዎች አሉ፡፡
ወያኔዎች መሬታቸዉ ላይ ማረስ ስለማይችሉ ብቻ የጎንደርን መሬት በመዉሰድ በግድ ትግሬ ናችሁ ብሎ ከሚጨፈልቋቸዉ እባካችሁ መሬታችን ለእርሻ ስለማይመች መጥተን እንረስ ቢሉ የወልቃይት ሕዝብ ይተባበራቸዉ ነበር፡፡አሁን ግን በማንነቱ መጡበት፡፡
ቀልድ ቢጤ ልጨምርና ልጨርስ
አንድ የፌደራል ፖሊስ አንዲትን በግ ይይዝና “ፍየል ነሽ” እያለ ይገርፋታል፡፡በጊቱም ድብደባዉ አድክሟት ስትልፈሰፈስ ወደ ባልደረባዉ አምጥቶ “ይቻት ፍየሏ” ይለዋል፡፡ባልደረባዉም “ይቺ እኮ በግ ነች ፍየል አይደለችም” ሲለዉ ፌደራል ፖሊሱም በመናደድ “ፍየል ነች ፍየል ነኝ ብላ አምናለች” ብሎ መለሰለት አሉ፡፡
አሁንም ወያኔ የወልቃይት አማራዎችን ላለፉት 25 ዓመታት በግድ ትግሬ ናችሁ እያለ ቀጥቅጦ እየገዛ “እኛ ትግሬ ነን ብለዋል፡፡” እያለ የጅል ቀልዱን ይቀልዳል፡፡

(Bethel Moges Aragaw)                                                                                                                                                                   by ሳተናው

የሁሉም ጠላት ወያኔ ነው! – ከአንተነህ መርዕድ

ወያኔ የኦሮሞ ጠላት ነው
Woyaneመለስ ሲያጉረመርምበት ብርክ የሚይዘውና የሚሙለጨለጨው፣ ጓደኞቹን ደጋግሞ በፍርሃቱ የሸጠው አባይ ፀሃዬ ዞር ዞር ብሎ ሲመለከት ከሱ የተሻሉና የሚያስፈሩት ህወሃቶች የሌሉ መሆናቸውን በማረጋገጡ በየመድረኩ ብቅ እያለ መፎከርና መዘባረቅ የእለት ተእለት ሥራው ሆኗል። በተለይም በዋና ባለቤትነት የአዲስ አበባን መሬት ሸጦ ከጨረሰ በኋላ የአካባቢውን ገበሬዎች ከነመሬታቸው ሊቀራመት ያደባበት ተንኮል አልሠራ ሲል “ልክ እናስገባቸዋለን”ሲል ፎከረ።  አሁን ደግሞ ፉከራው የለኮሰውን እሳት ማዳፈን ተስኖት “ወያኔ የኦሮሞ ጠላት አይደለም”  የሚል የሽሽት ሽምጥ ሩጫ ይዟል። እሳቱ ግን እሱን ሳይለበልበው የሚመለስ አይደለም።
ወያኔ ወደ ምኒልክ ቤተመንግሥት ሲገሰግስ ኦነግን ከተኛበት ቀስቅሶ ያመጣው ለኦሮሞ ህዝብ ጥቅም ብሎ ሳይሆን በኦነግ እጅ ኦሮሞውንና ሌሎችንም ለመሸንቆጥ ወይም ልክ አስገብቶ ለመግዛት መሆኑን ለማወቅ ቀናት አልወሰደም። ወያኔዎች እንኳን ለኦሮሞው፣ ቆመንለታል ላሉት የትግራይ ህዝም ቢሆን ገና ከመጀመርያው ጠላቱ እንደሆኑ ድርጊታቸው መስክሯል። ህወሃት ጠፍጥፎ የሠራውን ኦህዴድን ማንም ስለማያውቅና ስለማይቀበለው ኦነግን ለመሸጋገርያነት ማዘጋጀታቸውን የማያውቁት የጊዜው የኦነግ አመራሮች ብቻ ነበሩ። ኦነግ ሳይሆን በስሩ የተሰባሰበው ህዝብ የወያኔን ተንኮል ቀድሞ በመረዳቱ አልገዛም ሲላቸው ወያኔዎች ሰይፋቸውን የመዘዙት በጓደኞቻቸው የኦነግ አመራሮች ሳይሆን በኦሮሞ ህዝብ ላይ ነው። አመራሮቹን ቀስ አድርገው ከአገር ከመሸኘታቸው በፊት “ሰራዊታችሁን ካምፕ ውስጥ አስገቡልን”  አሏቸው።  በአሜሪካና በሻዕብያ ዋስትና ሰጭነት ሰራዊቱን ከህዝቡ መሃል አስወጥተው ካምፕ አስገቡላቸው። የሚገርመው የተመረጡት ካምፖች ከወያኔ ሰራዊት በቅርብ እርቀት ላይ ተወስነው በቀላሉ የሚደርስባቸው እንዲሆኑ የተመቻቹ መሆናቸው ነው። በጊዜው ኦነግን ወክሎ ምርጫ ለማስፈፀም ደሴ ተመድቦ ከነበረው የኦነግ አመራር አባል ከሆነው ነገሪ ፈይሳ ጋር ለመገናኘትና ለመግባባት እድል አግኝቼ ነበርና  ካምፕ ማስገባቱም ሆነ የተመረጡት ቦታዎችን አደገኝነት፣ ሻዕብያና አሜሪካ ከኦነግ ይልቅ ወያኔን የኋላ ኋላ እንደሚደግፉ ሃስቤን ስሰነዝርለት የሁኔታውን አሳሳቢነት የተረዳ አልነበረም። ጉዳዩ  እንግዳ ቢሆንበትም ኋላ ላይ በከፋ ሁኔታም ቢሆን ሳይማር አይቀርም።  የሆነውም ይሄው ነው። ወዳጄ ነገሪ ፈይሳና እነ ሌንጮም ሰራዊቱን አስረው አስረክበው  እነሱ በቦሌ የመውጣት የቪዛ ሽልማት አገኙ። የገረመኝና እስከ አጥንቴ የሰበቀኝ ነገር፤ ያለምንም ፋታ ኦሮሞዎችን በመጨፍጨፍና በማሰቃዬት የተካነውን መለስ ዜናዊን እስትንፋሱ በሞት እስክታቆም ድረስ ሲገናኙት መኖራቸውን ሌንጮ ለታ ሲናገሩ የሰማሁ እለት ነው። በምን ተስፋ? በምን ውለታ? አቶ ሌንጮ!
በወቅቱ የወያኔን ሰራዊት የሚመራው  የመከላከያ ሚኒስትሩ ስዬ አብርሃ  በካምፑ ውስጥ ያሉትን  በመክበብ የሚገድለውን ገድሎ የተረፈውን እስር ቤት ውስጥ ሞላቸው። እስር ቤቶች ኦሮምኛ መናገር የጀመሩት ስዬ ከጓደኞቹ ተጣልቶ እስር ቤት በገባበት ወርቅት ሳይሆን እሱና ጓደኞቹ የኦሮሞን ልጆች እንደ አውሬ እያደኑ በገደሉና ባሰሩ ጊዜ ነበር። “የአይጥ ምስክሯ ዲንቢጥ”  እንዲሉ “እስር ቤቶች ኦሮምኛ ይናገራሉ አለ ስዬ” እየተባለ ሲጠቀስ ይገርመኛል። እውነቱ እውነት ቢሆንም የድርጊቱ ፈፃሚዎችን ምስክርነት ግን የሚጠይቅ አይደለም። ወያኔ ገና ጫካ እያለ ያቀደውን ነው ተግባራዊ ያደረገው። ስዬ፣ ገብሩ፣ አዳነች ወዘተ እጃቸውን እንደጲላጦስ እየታጠቡ ከደሙ ንጹህ ለመሆናቸው ብዙ ሊሉን ይችላሉ። በድርጊታቸው እንጂ በአፋቸው የማይነግሩን እውነት ቢኖር ኢትዮጵያንና ህዝቧን የሚጠሉ መሆናቸውን ነው። በአባይ ፀሃዬና አሁን ባሉትም ሆነ በተገለሉት የህወሃት መስራቾች መካከል ምንም ልዩነት የለም ። ቢኖርማ አሁን በኦሮሞ፣ በጋምቤላው፣ በአማራው፣ በአጠቃላይ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚሠራውን ግፍ ዝም ብለው አይመለከቱም ነበር። የትግራይ ህዝብ ተነካ ብለው አይደለም እንዴ መሳርያ ይዘው ጫካ የገቡት። ዛሬ ምነው አደባባይ ወጥተው አገር ልትፈራርስ ስትል ያልጮሁ?
ወያኔ የኦሮሞ ጠላት አለመሆኑን  ከዚህ በታች ያለውን ሰንጠረዥ ተመልከቱና ፍረዱ። እስር ቤቶች በኦሮሞ የተሞሉ ብቻ ሳይሆኑ የግፉ ሁሉ መጨረሻ ዝግናኝ ኢሰብአዊ ድርጊት ሁሉ የሚፈጸምባቸው ቦታዎች ናቸው። ዝርዝሩን ለኦሮሞዎች የሚቆረቆር አካል ለቅሞ ያወጣው ቢሆንም እውነቱን አጉልቶ ያሳያልና በጥሞና ተመልከቱት። ከአምስት መቶ በላይ የሆኑ እስረኞችን ዝርዝር የያዘ ቢሆንም ሞትና የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸውን ሰማንያ ሰዎች ብቻ መርጨ ነው ያቀረብሁት። ከዚህ ዝርዝር በተጨማሪ ከየመን ተጠልፎ እስር ላይ የሚገኘውንና  የሞት ፍርድ የተፈረደበትን አንዳርጋቸው ጽጌን አትርሱ። በዚህም አያበቃም፤ ባይታሰሩም ብርሃኑ ነጋ፣ አበበ ገላው …..እያላችሁ በወያኔ እጅ ባይኖሩም እድሜልክና ሞት የተፈረደባቸውን ኢትዮጵያውያን በህሊናችሁ እያሰባችሁ ዝርዝሩን ማስፋት ትችላላችሁ። እነዚህ ሁሉ ኢትዮጵያውያን የትኛው ወንጀላቸው ነው ሞትና እድሜልክ የሚያስፈርድባቸው? ላለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን  የገደሉና እየገደሉ ያሉ ህወሃቶች ምን ሊፈረድባቸው ነው? ነፃውን ፍርድቤትም በህሊናችሁ ነፃነቱን ቃኙት።
እውነቱን ባይቀይረውም በዝርዝሩ ላይ ስህተት ካለ እታረማለሁ።

ተ.ቁ

የእስረኛው ስምፆታብሄርየተወነጀለበት ጉዳይ ፍርድ             እስር ቤት
1አበረ አሰፋ አበራወንድአማራሽብርሞትቃልቲ
2አህመድ እስማኤል ሙዳሙመድወንድኦሮሞሽብርና ለጦርነት ማነሳሳትሞትቃልቲ
3በያን አህመድ እስማኤልወንድኦሮሞሽብርና ለጦርነት ማነሳሳትሞትቃልቲ
4ዲሪቢ ኢታናገመቹሴትኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርሞትቃልቲ
5ኢብራሂም ሃሰን ናሊያወንድኦሮሞሽብርሞትቃልቲ
6ጀማል ሙስጠፋ አደምወንድኦሮሞሽብርና ለጦርነት ማነሳሳትሞትቃልቲ
7ጁሙአ ሩፋኤል አሚንወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርሞትቃልቲ
8ከዲር ሻኩር ሙሴወንድኦሮሞሽብርሞትቃልቲ
9ሊቨን ዋሪዮ ጉዮወንድኦሮሞሽብርሞትቃልቲ
10መላኩ ተፈራ ጥላሁንወንድኦማራሽብርሞትቃልቲ
11መስፍን አበበ አብዲሳወንድኦሮሞሽብርሞትቃልቲ
12ሙሃመድ አህመድ አብዱላሂወንድሶማሌሽብርሞትቃልቲ
13ሙሃመድ ሃሰን ሙሃመድወንድሶማሌሽብርሞትቃልቲ
14ታደሰ ሃይሌ መኮነንወንድአማራሽብርሞትቃልቲ
15ኡርጂ አበበ ቃበታሴትኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርሞትቃልቲ
16አብዱልራሺድ አብዱላሂምወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
17አብዱራህማን ሙሳ ኢቶሳወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
18አብዱራህማን ኢሳ ሚቴሶወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
19አብዱራሺድ ባሺር ሁሴንወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
20አበረ አሰፋ አበራወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
21አለሙ ጌትነት አባተወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
22አሊዩ ሙሚ ቦኮወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
23አማኑኤል ገመቹ ዱሬሳወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
24አመራር ባይካል ካሳወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
25አንዱዓለም አራጌወንድአማራህገመንግሥትን በሃይል መናድእድሜ ልክቃልቲ
26አሳምነው ፅጌወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
27ባካሪ ሙሃመድ አባሴናወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
28ባሺር አህመድ መክታልወንድኦሮሞለጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
30በላይ አበራ ጃቤናወንድኦሮሞሉአላዊነትን መፃረርእድሜ ልክቃልቲ
31ቦጋለ ጎንፋ ዋይሳወንድኦሮሞሉአላዊነትን መፃረርእድሜ ልክቃልቲ
32ቸርነት የማነ ታደለወንድአማራሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
33ዳኔል አያሌው ጮርቃወንድአማራሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
34ደምሰው አንተነህ ደመላሽወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
35ደርጉ ኢቴና ገመቹወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
36ዱላ ኦቲ ኦልጂራወንድኦሮሞህገመንግሥትን በሃይል መናድእድሜ ልክቃልቲ
37እማዋዪሽ ዓለሙ ወልደሚካኤልሴትአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
38ፋይራ ኪቲላ ሳንካሌወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
39ፋንታሁን ሙሃባ ሙፍቲወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
40ጌታቸው ብርሌ ደሴወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
41ገቱ ወርቁ ናደውወንድጉራጌሽብርእድሜ ልክቃልቲ
42ግርማ ረጋሳ ወይሳወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
43ጎበና በላይ አየለወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
44ጎዳና ዳዩወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
45ጎሽራድ ጸጋው አጋፋሪወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
46ሃሊማ አብዲ ሞሃመድሴትኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
47ሃሰን ሞሃመድ ሃሰንወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
48ሁሴን ኡስማን ሳፋወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
49ጃታኒ ኩኖ ቱንዳወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
50ካዲር ዝናቡ አባቡልጉወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
51ከበደ ግርማ ሁንዴወንድስልጤሽብርእድሜ ልክቃልቲ
52ከፍያለው አብዲሳ ዱፈራወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
53ክፍሌ ስንሻው ታደገወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
54ከፍያለው ተፈራ ደረሶወንድኦሮሞህገ መንግሥትን በሃል መናድእድሜ ልክቃልቲ
55ሊባን ዋሪዮ ጉዩወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
56መኮነን ወርቁ ዓለሙወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
57መንግስቱ አበበ አረጋዊወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
58መንግስቱ ሆርዶፋ ሙለታወንድኦሮሞሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
59መስፍን ኢታና ፉፋወንድኦሮሞሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
60ምስጋናው ተሰማ ተገኘወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
61ምስክር ካሳ ወንድምወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
62ምትኩ ተስፋ ፋፋወንድአማራሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
63ሞሃመድ ዳዲ ጃራወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
64ሞሃመድ ሁሴን ሞሃመድወንድኦሮሞሽብርና ጦርነት መቀስቀስእድሜ ልክቃልቲ
65ሙሳ ኡማር ዋዲያወንድኦሮሞሉአላዊነትን መፃረርእድሜ ልክቃልቲ
66ሰይድ ሃሳን በሺርወንድኦሮሞሉአላዊነትን መፃረርእድሜ ልክቃልቲ
67ሰለሞን አሻግሬ አምበርብርወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
68ጣሂር ሞሃመድ ኡስማንወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
69ተማም ኢድሪስ አንቾወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
70ተመስገን ባይለየኝ ጸጋውወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
71ተፈራ ማሞ ጨርቆስወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
72ተሻለ ሺፈራው ረጋሳወንድኦሮሞሉአላዊነትን በመፃረርእድሜ ልክቃልቲ
73ፅጌ ሃብተማርያም ጮማሳወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
74ዋለልኝ ሃጢሶወንድሲዳማሽብርእድሜ ልክቃልቲ
75ውድነህ ተመስገን ዓለሙወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
76ያሲን አዱኛ ዳባወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ
77የሺዋስ መንገሻ በየነወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
78የሺዋስ ምትኩ ቸኮልወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
79ይበልጣል ብርሃኑ ታፈረወንድአማራሽብርእድሜ ልክቃልቲ
80ዘይኑ አብዶ ተማምወንድኦሮሞሽብርእድሜ ልክቃልቲ

ከላይ የተዘረዘሩትን እስረኞች አማራ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ ጉራጌ እያሉ ማስቀመጡ ተገቢ ባይሆንም ወያኔ በዘር ላይ አነጣጥሮ እንደሚዘምት ማሳያ ይሆናልና አስፍላጊ ሆነ። ነገር ግን እነዚህ ሁሉ እስረኞችና በአጥቃላይ አገሪቱ ውስጥ የሚሰቃዩት ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው። ቋንቋቸው፣ ሃይማኖታቸው፣ ፆታቸው፣ ሙያቸው የማንነታቸው መገለጫ አካል ቢሆንም ኢትዮጵያዊነታቸውን በልጦ የማንነት መታወቂያቸው ሊሆን አይችልም።
ወያኔዎቹ የህዝብ ጠላትነታቸው የሚታየው በማሰርና በመግደል ብቻ ሳይሆን በዘረፋም ነውና በዚህ መስክ ምን ያህል እንደተሰማሩ ትንሽ ማየት ያስፈልጋል።
የሃብት ዘረፋን በተመለከተ በተደጋጋሚ በብዙ ጸሃፊዎች፣ አክቲኢስቶችና ፖለቲከኞች ብዙ የተባለ በመሆኑ የዛሬ አጀንዳዬ አይደለም። መላ አገሪቷን የሚዘርፈው ወያኔ መሆኑን አዲስ አበባ ጥሩ ማሳያ ናት። ለኤርምያስ ለገሰ ምስጋና ይግባውና የምናውቀውን ተጨባጭ እውነት በአሃዝና በመረጃ እያስደገፈ በማቅረቡ የኢህአዴግን የፕሮፓጋንዳ ልሳን ሳይቀር እንዳይተነፍስ አድርጎታል። ወያኔዎች ከ1997 ዓ ም ምርጫ በኋላ በአዋጅ የአዲስ አበባን መሬት የቸበቸቡት  በሃይለስላሴ፣ በግርማፅዮን በርሄ፣ በሃይሌ ፍስሃና በነጋ በርሄ መሪነት ቢሆንም ከዚያ በፊት ገና እንደገቡ ጀምሮ የመሬት ዘረፋው ላይ ያልተሰማራ ትልልቅ ባለስልጣን የለም። ሙት ወቃሽ አያርገኝና ጄኔራል ሃየሎም አርአያ በጓደኞቹ በተቀናበረ ተንኮል ቢገደልም፣ ከገዳዩ ጀሚል ያሲን ጋር በመሬት ጉዳይ ጠብ እንደነበራቸው በጊዜው በሚድያ ላይ የምንሠራ ሰዎች የምናውቀው እውነት ነው። ሃየሎምና የህወሃት መሪዎች የአዲስ አበባን መሬት መቸብቸብ የጀመሩት ገና በማለዳው ነው። ስለሆነም አባይ ፀሃዬ ቢንፈራግጥ አይገርመንም።
አቶ ሮባ መሃመድ “እነሱ ከተማቸው ላይ ኢንዱስትሪ እየገነቡ ለእኛ የተቆረጠ ጡት የያዘ ሃውልት ይገነቡልናል” ያሉትን መራራ እውነት ወያኔዎች በምንም መልኩ የሚያስተባብሉት አይደለም። ዛሬ ትናንት አይደለም። በትዕግስት ሲመለከታቸው የነበረ ህዝብ ዕድሉን በእጁ ብቻ እንደሚያገኝ በማመኑ ለመታገል የፖለቲካ ድርጅቶችና የካድሬዎች መሪነት አላስፈለገውም። እስር ቤቶች ሞልተው መፍሰስ ጀምረዋል። ፌደራሎችና አጋዚዎች የልብ ልብ ተሰምቷቸው ሰው የሚግድሉበትና የሚያሰቃዩበት ቀን ወደ ማብቃቱ ነው። ህዝቡ ይፈራ ነበር። አሁን የሚፈሩት የስርዓቱ አቀንቃኞችና ደጋፊዎቻቸው ሆነዋል።
ወያኔ የትግራይ ህዝብም ጠላት ነው
የተወሰኑ የትግራይ ልጆች ተሰባስበው የመሰረቱት የህወሃት ዋና አላማ የትግራይን ህዝብ ከአማራ ብሄር ነፃ ማውጣትና የትግራይ ሪፐብሊክን መመስረት እንደነበር ከራሳቸው ከህወሃቶች ጭምር ሲነገረን የኖረ ስለሆነ ሁሉም ያውቀዋል። ከሚናገሩትና ከሚጽፉት  በላይ ግን የህወሃቶችን ድርጊት ላለፉት አርባ ዓመታት የተከታተለ ዓላማቸውን አጥርቶ ማወቅ ይችላል። ይህ ለትግራይ ህዝብ ጥቅም ቆሜአለሁ የሚለው ድርጅት እውነት ለትግራይ ህዝብ ቆሟል? ድርጊቱን እንመርምር።
ህወሃት ገና ጫካ ከመግባቱ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ሃሳባቸውን የገለፁትንና ድርጅቱ ኢትዮጵያዊ አጀንዳ ይዞ እንዲታገል የጠየቁትን ጓደኞቻቸውን የትግራይ ልጆች በግፍ ገድለዋል። አባረዋልም። መሃሪ ዳዊት ከአዲግራት፣ እቁበእግዚዕ በየነ ከአክሱም፣ አስበሃ ዳኘው ከአድዋ፣ መንገሻ በላይ ከሽሬ፣ ሙሉጌታ አብርሃም ከእንደርታ፣ አልማዝ አስፋው ከመቀሌ፣ ኪዳኔ ግርማ ከመቀሌ፣ ተክሉ ሃዋዝ ከአድዋ ምን እንደተፈጸመባቸው ህወሃቶች ደፍረው ይናገራሉ?
በ1977 ዓ ም በነበረው ድርቅ ለትግራይ ህዝብ የተላከን እርዳታ ዘጠና ከመቶውን መሳርያ መግዣና የአመራሮች የውጭ ባንክ አካውንት ማበልፀያ በማድረግ በርካታ የትግራይ ገበሬዎች በርሃብ ተቀጥፈዋል።
አገራቸውን ከጠላት ተከላክለው ያዳኗትን የዮሃንስን፣ የአሉላንና የቀሪውን ጀግና የትግራይ ህዝብ ታሪክ ተፃርሮ የአገርን አንድነት አደጋ ላይ ጥሏል። ዮሃንስ የሞቱለት ድንበር ሳይቀር ለሱዳኖች ለመስጠት በመስማማት ላይ ነው።
ወያኔ ስልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ ጥቂት የትግራይ ልጆችን ከሌላው ኢትዮጵያዊ ለይቶ በመጥቀም ምስኪኑ፣ ብዙሃኑና ድሃው የትግራይ ህዝብ በሌሎች ኢትዮጵያውያን ዘንድ እንደልዩ ተጠቃሚና የስርዓቱ ደጋፊ ሆኖ በጥርጣሬ ዐይን እንዲታይ ሆን ብሎም እንዲቃቃር ሌት ተቀን እየሰራ ነው።
ወፋፍራሞቹ የወያኔ ድመቶች የሃይል ሚዛኑ ዘንበል ካለ እንደመንግስቱ ኃይለማርያም የያዙትን ይዘው ለመፈርጠጥ ቋፍ ላይ ናቸው። ግን የትም አያመልጡም። የፈሰሰው ደምና የተዘረፈው የአገር ሃብት የትየለሌ ስለሆነ በየሄዱበት ታንቀው ይጠየቁበታል። ወየው በስህተትም ይሁን ለጥቅም ብለው ወያኔን ለሚደግፉ አድርባዮች! ታዝዘን ነው የሚለው ምክንያት የደርግ ባለስልጣናትን በእስር ከመበስበስ አላዳናቸውምና።
ወየው በስሙ ለተነገደበትና ከወንድሞቹ ኢትዮጵያውያን እንዲቆራረጥ እየተገፋ ላለው የትግራይ ህዝብ!! ሻዕብያና ወያኔ አቅል ባጡበት ፍቅራቸውና ኋላም በጠባቸው ጊዜ በሰሩት ስህተት ምስኪኑ የኤርትራ ህዝብ ከኢትዮጵያውያን ወንድሞቹ መለያየት ብቻ ሳይሆን እስከአሁን ለአለበት ዳፋ እንደተዳረገው ወያኔዎች ለትግራይ ህዝብ ያዘጋጁት ይህንኑ ዕድል ነው።
ትዝብት ይሁን ድምፃቸውን ላጠፉት የትግራይ ምሁራን። አንድም የሚደርሳቸው የዘረፋ ጥፍጣፊ፣ አንድም አደባባይ ያላወጡት ዘረኝነት ተፈታትኗቸው አንደበታቸው ተዘግቷል። ከገብረመድህን አርዓያ፣ ከአብርሃ ደስታና ከአስገደ ግብረስላሴ ውጭ ሌሎች የት ገቡ? ወያኔ ኢትዮጵያን በተለይም የትግራይን ህዝብ ህልውና ሊያጠፋ ሉአላዊነቷና ዜጎቿ ላይ ሲነሳ፣ በህዝብ ደም እጁን ሲታጠብ የት ነበርን ሊሉ ነው? አፋቸውን በእጃቸው ከድነው ሲስቁ እየታዩኮ ነው!
ወያኔ በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላት ነው!
  • ኢትዮጵያን ያለህዝብ ፍላጎትና ውሳኔ ያለወደብ ያስቀረ፤
  • ከሰማንያ ሺህ በላይ ዜጎቿን በማይረባ ጦርነት ማግዶ ካስጨረሰም በኋላ ያለመፍትሄ ያስቀመጠ፤
  • ጋምቤላ፣ አሰቦት፣ አርባጉጉ፣ ወተር፣ ጎንደር አደባባይ ኢየሱስ፣ አሶሳ፣ አረካ ወላይታ፣ አዋሳ፣ አፋር፣ አዲስ አበባና አሁን ደግሞ በመላ ኦሮምያና ጎንደር ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፈና ያስጨፈጨፈ፤
  • አባቶቻችን በመስዋዕትነት ዳር ድንበሯን ያስጠበቋትን አገር ለሱዳን ለመስጠት ያልሳሳ፤
  • ድሃ ገበሬን እያፈናቀለ ለህንድ፣ ለአረብ፣ ለቻይና መሬት በነጻ ያደለ፤
  • የአገሪቱን ሃብት ጠቅልሎ በወያኔ ካምፓኒ ኤፈርት ቁጥጥር ስር ያዋለ፤
  • የአገሪቱን ወጣት ሴቶችን ለአረብ፣ ወታደሮችን ለአሜሪካ ቅጥረኝነት፣ ህፃናትን ለምዕራቡ ገበያ አውጥቶ የቸበቸበ፤
  • አገሪቱን ፍትህ አልባ አድርጎ ዜጎችን ሙሉ በሙሉ ወደ እስረኝነት የለወጠ፤
  • ኢትዮጵያውያንን በዘር ከፋፍሎ ለህልውናችን በአንድነት እንዳንቆም አድርጎ ለአለንበት ውድቀት የዳረገን፤
  • ሚሊዮኖች ተርበው “የተራበ የለም” የሚልና ሲጋለጥ ደግሞ በርሃቡ ላይ እንዳይተኮር ጠንክሮ የሚሠራ ጨካኝና ዘረኛ ቡድን መሆኑን ያልተሀነዘበ ኢትዮጵያዊ ካለ ጤነኛ አይደለም። የህወሃት ወፍራም ድመቶች አፋቸውም፣ እጃቸውም ደም በደም መሆኑን ኢትዮጵያዊ ብቻ ሳይሆን ዓለም አይቷል። መደበቂያ የላቸውም።
ሌሎችን በማጥፋት ራሱን ያገዘፈው ወያኔ ከሁሉም አቅጣጫ በህዝቡ በሚሰነዘር ጥቃት በመድማት ላይ ያለ የቆሰለ አውሬ ሆኗል። ደም አስክሮት እየተወራጨ ነው። መድማቱን የሚያቆምበት ፋታ አጥቷል። አለኝታ ያጣው ህዝብ በቃኝ ብሎ በመነሳት የሚወረውራት እያንዳንዷጥቃት የወያኔን ሞት እያፋጠነችው ነው። ከተመልካችነትና ከአሽሟጣጭነት ወጥቶ የህዝቡን ትግል መቀላቀል አሁን ነው። ወያኔ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ጠላት ስለሆነ የመውደቁ ድል የጋራ እንዲሆን ትግሉም የጋራ ሊሆን ይገባል።

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ!                                                                                                                                                                               by ሳተናው